14 lines
823 B
Plaintext
14 lines
823 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ከእግዚአብሄር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው፡፡",
|
|
"body": "ይህ አረፍተነገር እግዚአብሄር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 32፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልእክት ሰጠው” ወይም “እግዚአብሄር ለኤርምያስ ተናገረ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ናቡዘረዳን",
|
|
"body": "ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ኤርምያስ 39፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ባቢሎን በተማረኩት",
|
|
"body": "“የጦር ሰራዊቱ በምርኮ ወደ ባቢሎን ሊወስዱአቸው ”"
|
|
}
|
|
] |