22 lines
875 B
Plaintext
22 lines
875 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በሌሊትም በንጉሡ አትክልት መንገድ በሁለቱ ቅጥር መካከል ከነበረው ደጅ ከከተማይቱ ወጡ በዓረባም መንገድ ወጡ",
|
|
"body": "በንጉሱ የአትክልት መንገድ በለሊት ወጡ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኢያሪኮ ሜዳ",
|
|
"body": "ቀጥ ያለ ሰፊ ሜዳ ሲሆን ከሸለቆ መጨረሻ በስተደቡብ ላይ ይገኛል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሃማት ምድር ወዳለችው ሪብላ ",
|
|
"body": "ሪብላ የሃማት ክልል ውስጥ የምትገኝ ከተማ ስትሆን ሶሪያ የሚባለው ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተከታተላቸው…አገኙት ይዘውም",
|
|
"body": "ተከትሎ ያዛቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ",
|
|
"body": "እንዴት እንደሚቀጣው ወሰነ"
|
|
}
|
|
] |