30 lines
2.0 KiB
Plaintext
30 lines
2.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ኤርምያስ ከንጉስ ሴዴቅያስ መነጋገሩን ቀጠለ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የቀሩትን ሴቶች ሁሉ…ወደ ባቢሎን ንጉሥ አለቆች ያወጣሉ",
|
|
"body": "አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር አለቆች እነዚህን ሴቶች እንደ ባሪያ አድርገው ነው የወሰዱአቸው፡፡ “የቀሩትን ሴቶች ሰራዊቱ ያመጣቸዋል…ከባቢሎን ንጉስ አለቆች”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባለምዋሎችህ አታልለውሃል",
|
|
"body": "“ጓደኞችህ አታልለውሃል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግሮችህ ግን አሁን በጭቃ ውስጥ ከገቡ",
|
|
"body": "ንጉሱ ከአሁን በኋላ የሚያደርገው ምንም ነገር የለም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ",
|
|
"body": "አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር አለቆች እነዚህን ሰዎች እንደ ባሪያ አድርገው ነው የወሰዱአቸው፡፡ “ሰራዊቱ ሚስቶችህንና ልጆችህን ወደ ከለዳውያን ያመጡአቸዋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከእጃቸው አታመልጥም",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ “ከሃይላቸው ልታመልጥ አትችልም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ንጉሱ ይህን ለማድረግ ሌሎች እንደረዱት ነው፡፡ “አንተን የባቢሎን ንጉሱ ሰራዊቶች ይይዙሃል ደግሞም ከተማዋን በእሳት ያነዱታል፡፡”"
|
|
}
|
|
] |