18 lines
1.1 KiB
Plaintext
18 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በግዞት ቤቱም አደባባይ ወደ ነበረው ወደ ንጉሡ ልጅ ወደ መልክያ ጕድጓድ ውስጥ ጣሉት",
|
|
"body": "ኤርምያስን በገመድ ወደታች ላኩት፡፡ ነገር ግን ጣሉት የሚለው ጥሩ እንክብካቤ በጎደለበት በመጥፎ ቦታ እንዳስገቡት አግንኖ እየተናገረ ነው፡፡ “ኤርምያስን ወደ ጉድጓድ ገፈተሩት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጉድጓድ",
|
|
"body": "ጥልቅ የተቆፈረ ሰዎች የዝናብ ውሃ የሚያጠራቅሙበት እና የሚቀዱበት ቦታ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከግዞት ቤት አደባባይ",
|
|
"body": "ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኤርምያስን በገመድ አወረዱት",
|
|
"body": "ወደ ጉድጓዱ እንዴት እንደጣሉት ይናገራል"
|
|
}
|
|
] |