26 lines
1.4 KiB
Plaintext
26 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኔን ለማክበር አንድ ልብ እና አንድ መንገድ",
|
|
"body": "የእስራኤል ሰዎች ያህዌን ለማክበር በአንድነት መስራት ይፈልጋሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን",
|
|
"body": "\"ዘለዓለማዊ ስምምነት\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መልካም ከማድረግ ወደ ኋላ አልመለስም",
|
|
"body": "\"መልካም ማድረግን አላቆምም\" "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእነርሱ ልብ ለእኔ ክብርን አኖራለሁ",
|
|
"body": "ክብር የተገለጸው ጠጣር አካል እንደሆነ እና ማንም ከዚያ ሊያሰወግደው እንዳይችል ተደርጎ በመያዣ ውስጥ እንደተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ \"እነርሱ ሁልጊዜም እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዜቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚህ የተነሳ እነርሱ በፍጹም ከእኔ ፊታቸውን አይመልሱም",
|
|
"body": "\"ከዚህ የተነሳ እኔኝ መታዘዝ እና ማምለክ በፍጹም አያቆሙም\""
|
|
}
|
|
] |