30 lines
1.7 KiB
Plaintext
30 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጥቅልሉ ታትሞበት፣ ደግሞም ምስክሮች ምስክርነት ሰትተውበት",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው አንድ ሰው መሬት ለመግዛት በሰነዱ ላይ የሚያደርገውን ፊርማ ነው፡፡ ኤርምያስ ይህንን መሬት መግዛን ለማረጋገጥ ሌሎች ሰዎች ምስክሮች ይሆናሉ፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምስክሮች ምስክር ይሆናሉ",
|
|
"body": "\"መሬቱን ስገዛ ሰዎች ተመልክተዋል፣ ስለዚህ እኔ መሬቱን ለመግዛቴ ለሌሎች መናገር ይችላሉ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የታተመ ነበር",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"እኔ እንዳተምኩት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያልታተመበት ሰነድ",
|
|
"body": "\"ክፍት ቅጂ\" ወይም \"በላዩ ማህተም የሌለበት ሰነድ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባሮክ…ኔርያ…መሕሤያ",
|
|
"body": "እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የዘብ ጠባቂዎች አደባባይ",
|
|
"body": "ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
|
}
|
|
] |