14 lines
985 B
Plaintext
14 lines
985 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፣ ነገር ግን ስለ ራሱ የሚናገረው በአንደኛ መደብ ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የዘብ ጠባቂዎች አደባባይ",
|
|
"body": "ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አስራ ሰባት ሰቅሎች",
|
|
"body": "አንድ ሰቅል 11 ግራም ነው፡፡ \"17 ሰቅል\" ወይም \"187 ግራም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ በተጻፈበት ጊዜ የገንዘብ መጠን መለኪያ እና ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |