30 lines
2.2 KiB
Plaintext
30 lines
2.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እዩ/እነሆ",
|
|
"body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \" ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የያዕቆብን ድንኳን ዕድል ፈንታ እመልሳለሁ፣ ለቤቱም እራራለሁ",
|
|
"body": "ሰዎች የሚኖሩበት ስፍራ በነዚያ ፍራዎች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የያዕቆብን ትውልድ እድል ፈንታ ልመልስ ተዘጋጅቻለሁ፣ ደግሞም ለእነርሱ እራራለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚያም በፍርስራሾች ክምር ላይ ከተማ ይመሰረታል",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ የሚገነቧት ከተማ እየሩሌም እንደሆነች ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ \"ከዚያም እየሩሳሌምን በፍርስራሾቿ ላይ ይመሰርታሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚያም የምስጋና ዝማሬ እንደዚሁም የደስታ ድምጽ ከእነርሱ ዘንድ ይሰማል",
|
|
"body": "\"ከዚያም እነርሱ የምስጋና እና ሀሴት መዝሙሮችን ይዘምራሉ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኔ አበዛቸዋለሁ እንጂ አላሳንሳቸውም",
|
|
"body": "\"በቁጥር እንዲበዙ አደርጋለሁ እንጂ እንዲመናመኑ አላደርግም\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለዚህም ዝቅዝቅ አይሉም",
|
|
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ማንም ዝቅ አድርጎ አይመለከታቸውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
}
|
|
] |