14 lines
737 B
Plaintext
14 lines
737 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጉዳታችሁ የማይድን ነው ቁስላችሁ መርቅዟል…ለቁስላችሁ ፈውስ የለውም",
|
|
"body": "ይህ ማለት ያህዌ እነርሱን ማንም ሊረዳቸው የሚችል እስማይገኝ ድረስ እጅግ በጣም ቀጥቷቸዋል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለ እናንተ የሚማጸን አይኖርም",
|
|
"body": "\"ምህረት እንዳደርግላችሁ ስለ እናንተ ወደ እኔ ልመና የሚያቀርብ ማንም የለም\""
|
|
}
|
|
] |