18 lines
1.4 KiB
Plaintext
18 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአንገታችሁን ቀንበር እሰብራለሁ፣ ደግሞም ሰንሰለታችሁን እበጥሳለሁ",
|
|
"body": "ባሪያ መሆን የተገለጸው እንደ እንስሳ ቀንበር እንደ መጫን እና እንደ እስረኛ ሰንሰለት እንደመልበስ/በሰንሰለት እንደ መታሰር ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አምላካቸውን ያህዌን ያመልኩታል… ንጉሣቸው… በእነርሱ ላይ",
|
|
"body": "ያህዌ ስለ ያዕቆብ ትውልድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ \"አምላካችሁን ያህዌን ታመልኩታላችሁ… ንጉሣችሁ… በእናነት ላይ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ንጉሣቸው ዳዊት",
|
|
"body": "ይህ ከዳዊት ትውልዶች ለአንዱ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ከንጉሣቸው ከዳዊት ትውልድ የሆነ \" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |