14 lines
923 B
Plaintext
14 lines
923 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የወፍጮ ድንጋዮች",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ትላልቅ ክብ ድንጋዮች ሲሆን እህል ለመፍጨት ያገለግላሉ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የደስታ እና የሀዘን ድምጽ፣ የሙሽራው እና የሙሽራይቱ ድምጽ",
|
|
"body": "ይህ በኤርምያስ 7፡34 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህ ምድር በሙሉ ሰው የማይኖርበት እና የሚያስፈራ ይሆናል",
|
|
"body": "\"ሰው የማይኖርበት\" እና \"የሚያስፈራ\" የሚሉት ቃላት በግሳዊ ሀረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ \"እኔ ይህ ምድር ሰው የማይኖርበት እና ሰዎችን የሚያስፈራ እንዲሆን አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
}
|
|
] |