am_jer_tn/24/01.txt

26 lines
1.2 KiB
Plaintext

[
{
"title": "እኔ",
"body": "የዚህ ተውላጠ ስም ሁኔታዎች ሁሉ ኤርምያስን ያመለክታሉ"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እነሆ\" የሚለው ቃል የሚያሳየው ኤርምያስ አስደሳች የሆነ ነገር እንደተመለከተ ነው፡፡"
},
{
"title": "ይህ ራዕይ የተፈጸመው… እነርሱን ወደ ባቢሎን",
"body": "ይህ የታሪኩ ክፍል የዋለው የተፈጸሙ ድርጊቶች የተፈጸሙበትን ታሪካዊ መረጃ ለመስጠት ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አናጺዎች",
"body": "ነገሮችን ለመገንባት/ለማነጽ ችሎታ ያላቸው ሰዎች"
},
{
"title": "ብረት ቀጥቃጮች",
"body": "የተለያዩ የብረት ዕቃዎችን የሚሰሩ ሰዎች"
},
{
"title": "ሊበሉ አይችሉም… አይበሉም",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ማንም ሊበላቸው አይችልም… ማንም አይመገባቸውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]