26 lines
1.3 KiB
Plaintext
26 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሰዎች፣ እንደሚጠፉ እየተናገረ ይመስላል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድምጻችሁን አንሱ ",
|
|
"body": "ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር መጮህን ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ በሀዘን እያለቀሱ ነው፡፡ \"ጩሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የዓባሪም ተራሮች",
|
|
"body": "በእየሩሳሌም ደቡብ ምስራቅ የሚገኝ የተራራ ሰንሰለት (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰላም በነበርክበት ጊዜ ከአንተ ጋር ተነጋግሬያለሁ",
|
|
"body": "\"መልካም ታደርግ በነበረበት ጊዜ ከአንተ ጋር ተነጋግሬያለሁ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ልምድህ ይህ ነበር",
|
|
"body": "\"የአኗኗርህ መንገድ እንደዚህ ነበር\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድምጼን አልሰማህም",
|
|
"body": "መስማት ለመታዘዝ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"አንተ እኔን አልታዘዝክም\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
}
|
|
] |