18 lines
794 B
Plaintext
18 lines
794 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ያህዌ የይሁዳን ንጉሥ ከመናገር ዞር ብሎ ጠቅላላ ህዝቡን መናገር ጀመረ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሞተው",
|
|
"body": "ይህ ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የተገደለውን ንጉሥ ኢዮስያስን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሸሸው እርሱ",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው ወደ ግብጽ የተሰደደውን ንጉሥ ኢዮአካዝን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፍጹም ተመልሶ የትውልድ አገሩን አያይም",
|
|
"body": "\"በፍጹም ተመልሶ ዳግም የእስራኤልን ምድር አያይም\" ወይም \"በፍጹም ዳግም የትውልድ አገሩን አያይም\""
|
|
}
|
|
] |