18 lines
1.1 KiB
Plaintext
18 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የቤን ሄኖም ሸለቆ",
|
|
"body": "ይህ ሰዎች ለሀሰተኛ አማልዕክት የሚሰዉበት፣ ከእየሩሳሌም ከተማ በስተ ደቡብ የሚገኝ ሸለቆ ስም ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እዩ",
|
|
"body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \"ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\""
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህን የሚሰሙ ሁሉ ጆሮዎቻቸው ጭው ይላል",
|
|
"body": "እዚህ ስፍራ \"ጆሮዎች… ጭው ይላሉ\" የሚለው ፈሊጥ ትርጉም እያንዳንዱ በሚሰማው ይረበሻል የሚል ነው፡፡ \"ይህንን የሰማ ሁሉ ይረበሻል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጭው ይላል",
|
|
"body": "ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"ይጮህባቸዋል\" 2) \"ይንቀጠቀጣሉ\""
|
|
}
|
|
] |