26 lines
1.6 KiB
Plaintext
26 lines
1.6 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የተልባ እግር",
|
|
"body": "በጣም ቀጭንና ስስ የሆነ ልብስ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መታጠቂያ",
|
|
"body": "ሰዎች ከልብሳቸው በታች የሚለብሱት፣ የውስጥ ልብስ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወገብ",
|
|
"body": "ብዙ ጊዜ ቀጭንና ጠባብ የሆነው በዳሌና በደረት መካከል ያለው የሰው አካል መካከለኛው ክፍል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በመጀመርያ በውኃ ውስጥ አትንከረው ",
|
|
"body": "“አትጠበው ወይም እርጥበት አታስነካው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለሁለተኛም ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ",
|
|
"body": "“የእግዚአብሔር ቃል መጣ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ የሚጠቅም ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከትና እንደ አስፈላጊነቱ ማንኛውንም ለውጥ አድርግ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡-“ ወይም “እግዚአብሔር ይህን ሁለተኛውን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡-“ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የዓለት ንቃቃት",
|
|
"body": "በውስጡ አንድ ነገር ለማስቀመጥ የሚበቃ በአለት መካከል ያለ ክፍት ቦታ ወይም በአለት ላይ ያለ ስንጥቅ"
|
|
}
|
|
] |