30 lines
2.2 KiB
Plaintext
30 lines
2.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አድማ ተገኝቷል",
|
|
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድማ አለ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አድማ",
|
|
"body": "ጉዳት የሚያደርስ ወይም ሕገ ወጥ የሆነ ስራ ለመስራት ያነጣጠረ ምስጢራዊ እቅድ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኢየሩሳሌም ነሪዎች",
|
|
"body": "“በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሕዝቦች”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ቀድሞ አባቶቻቸው ሓጢአት ተመለሱ",
|
|
"body": "“ተመለሱ” የሚለው ቃል ፈሊጥ ሲሆን አንድን ነገር ለመስራት እንደገና መጀመር ማት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቀደሙት አባቶቻቸው የፈጸሙትን ተመሳሳይ ኃጢአት እነርሱም ወደ ማድረግ ተመለሱ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተከተሉ",
|
|
"body": "“ከኋላ ተከተሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል ቤት",
|
|
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የይሁዳ ቤት",
|
|
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |