26 lines
1.6 KiB
Plaintext
26 lines
1.6 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ዕቃሽን ሰብስቢ ",
|
|
"body": "“ንብረትሽን ሰብስቢ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በከበባና በጦርነት ስር የምትኖሪ",
|
|
"body": "“ከተማሽ በጠላቶችሽ ጦር ሰራዊት የተከበበ” ወይም “የጠላቶችሽ ጦር ሰራዊት ከተማሽን ከብቦ ሳለ በከተማሽ ውስጥ ስትኖሪ የነበርሽ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተመልከቱ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር እዚህ ላይ ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ክፍል ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኔ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች በዚህ ጊዜ ወደ ውጪ እወረውራቸዋለሁ ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡ ምድሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ እንደሚያደርጋቸው ሲናገር እነርሱ ከእቃ ማስቀመጫ ውስጥ አውጥቶ የሚወረውራቸው እቃዎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ያችን ምድር እንዲለቅቁ አደርጋቸዋሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ",
|
|
"body": "“በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጉዳት",
|
|
"body": "ታላቅ ስቃይ ወይም መከራ"
|
|
}
|
|
] |