30 lines
1.5 KiB
Plaintext
30 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
|
"body": "እግዚብሔር ለይሁዳ ሕዝብ እንደዚሁም ለግብጽ፣ ኤዶም፣ አሞን፣ ሞአብ እና ለሁሉም ሕዝቦች እንደሚቀጡ አሳስቦአቸዋል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቃሉን ስሙ",
|
|
"body": "“መልእክቱን ስሙ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል ቤት",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “የእስራኤል ቤት” የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ",
|
|
"body": "“ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት እናንተ አታድርጉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መፍራት",
|
|
"body": "መጨነቅ ወይም መሸበር"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰማይ ምልክቶች",
|
|
"body": "“በሰማይ በምታዩት እንግዳ ነገሮች”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አሕዛብ በእነዚህ ይፈራሉና",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “አሕዛብ” የሚለው በውስጣቸው የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሕዛብ በሰማይ የተመለከቱአቸውን እንግዳ ነገሮች ይፈራሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |