42 lines
3.0 KiB
Plaintext
42 lines
3.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ከኤርምያስ ጋር መነጋሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እናንተ እያንዳንዳችሁ",
|
|
"body": "“እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከጎረቤቶቻችሁ ተጠብቀቁ፣ በወንድሙም ላይ አይታመን",
|
|
"body": "“አብረዋችሁ ያሉትን እስራኤላውያንን ከማመን ተጠንቀቁ፣ የራሳችሁን ወንድም ቢሆንም አትመኑ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እያንዳንዱ ጎረቤት በሐሜት ይመላለሳል",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “ይመላለሳል” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን መኖርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ጎረቤት አንዱ ሌላውን ያማል” ወይም “እያንዳንዱ ጎረቤት ሐሜተኛ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እያንዳንዱ ሰው በጎረቤቱ ላይ ያፌዛል፣ እውነትን ደግሞ አይናገርም",
|
|
"body": "“ሁሉም ሰዎች እርስ በርሳቸው ያፌዛሉ፣ እውነትን ደግሞ አይናገሩም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምላሶቻቸው ሐሰተኛ ነገሮችን ያስተምራሉ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ ለንግግራቸው አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሰዎች “በምላሶቻቸው” ተወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሐሰተኛ ነገሮችን ያስተምራሉ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ክፉንም በማድረግ ደክመዋል",
|
|
"body": "“ብዙ ኃጢአት በማድረግ ደክመዋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መኖርያችሁ በሽንገላ መካከል ነው",
|
|
"body": "እግዚአብሔር በውሸታሞች መካከል መኖር በሽንገላ መካከል መኖር እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መኖርያችሁ በውሸታሞች መኖርያ መካል ነው” ወይም “እናንተ የምትኖሩት በውሸታሞች መካከል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሽንገላቸው",
|
|
"body": "“እነዚህን ሁሉ ውሸቶች በመናገር”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
|
"body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
}
|
|
] |