46 lines
2.4 KiB
Plaintext
46 lines
2.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ለኤርምያስ ይነግረዋል፡፡ በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “ይህ ሕዝብ” የሚለው የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለዚህ ሕዝብ አትጸልይ፣ የልቅሶ ልመና ወደ እኔ አታቅርብ ወይም እነርሱን ወክለህ ጸሎት አታድርግ፣ ወደ እኔ አቤቱታ አታቅርብ",
|
|
"body": "እነዚህ አራት ነገሮች እያንዳንዱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የልቅሶ ልመና ማቅረብ ",
|
|
"body": "“በሃዘን መጮህ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነርሱን ወክለህ",
|
|
"body": "“ለእነርሱ ጥቅም” ወይም “ለእነርሱ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አቤቱታ ወደ እኔ ማቅረብ",
|
|
"body": "“ወደ እኔ መማለድ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ምን እንደሚሰሩ አትመለከትምን?",
|
|
"body": "ይህ ጥያቄ አዎንታዊ መልስ ይጠብቃል፤ ጥያቄው የተጠየቀው እነዚህን ነገሮች በኤርምያስ ዘንድ ትኩረት እንዲያገኙ ለማድረግ ነው፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ምን እንደሚሰሩ ተመልከት!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እሳቱን ማንደድ",
|
|
"body": "“እሳቱን መጀመር”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዱቄት ይለውሳሉ",
|
|
"body": "በእጅ ሊጥ ማዋሃድ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሊጥ",
|
|
"body": "ለመጋገር የሚጠቅም የዱቄትና የፈሳሽ ወፍራም ውህድ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰማያት ንግስት",
|
|
"body": "ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “‘የሰማያት ንግስት’ የምትባል ሐሰተኛ አምላክ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኔን ያናድዳሉ",
|
|
"body": "“እኔን ያስቆጣሉ”"
|
|
}
|
|
] |