46 lines
2.4 KiB
Plaintext
46 lines
2.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መንገዳችሁንና ስራችሁን አሳምሩ",
|
|
"body": "“መንገዳችሁንና ስራችሁን አስተካክሉ፡፡” ይህንን በኤርምያስ 7:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ ፍትህ አድርጉ",
|
|
"body": "“ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም “ፍረዱ” በሚለው ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትክክል ፍረዱ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መጻተኛውን አትጨቁኑ",
|
|
"body": "“መጻተኛውን በአግባቡ ያዙ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወላጅ አልባ",
|
|
"body": "ወላጆቹ የሞቱበት ልጅ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ንጹህ ደም ባታፈስሱ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ ንጹህ ደም ማፍሰስ ሞት የማይገባቸውን ሰዎች መግደልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹህ ሰዎችን መግደል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሌሎች አማልክት መከተል",
|
|
"body": "እዚህ ላይ መከተል የሚለው ለማገልገልና ለመታዘዝ ዓላማ አድርጎ ተከትሎ ለመሄድ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች አማልክትን ማገልገል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እናተን የሚጎዷችሁ",
|
|
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያ እናንተን ይጎዷችኋልና” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚህ ስፍራ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “በዚህ ስፍራ” የሚለው የይሁዳን ምድር ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አኖራችኋለሁ ",
|
|
"body": "“መኖር እንድትቀጥሉ አደርጋችኋለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከጥንት ጀምሮ እስከ ዘላለም",
|
|
"body": "“ከጥንት ጀምሮ እንዲሁም በቀጣይነት፡፡” የእነርሱ ቋሚ ንብረት ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር ምድሪቱን ለይሁዳ ሕዝብ ሰጥቷል ማለት ነው፡፡ "
|
|
}
|
|
] |