26 lines
1.2 KiB
Plaintext
26 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
|
"body": "ኤርምያስ በኋላ ስለሚሆኑት ነገሮች እግዚአብሔር የሰጠውን ራዕይ ያብራራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “እነሆ” የሚለው ቃል ተከታዩን አስደናቂ መረጃ ልብ እንድንል ያነቃናል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቅርጽ የለሽና ባዶ",
|
|
"body": "ራእዩ ሕዝቡ በሙሉ ምርኮኛ ሆነው ከተወሰዱ በኋላ የእስራኤል ምድር ምን እንደምትመስል የሚያሳይ ትንቢት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለሰማያት ብርሃን አልነበራቸውም",
|
|
"body": "“በሰማይ ላይ ብርሃን አልነበረም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከተሞች በሙሉ ፈራርሰዋል",
|
|
"body": "“ከተሞች በሙሉ ጠፍተዋል” ወይም “ከተሞች በሙሉ የፍርስራሽ ክምር ሆነዋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእግዚአብሔር ፊት፣ በእርሱ ብርቱ ቁጣ ፊት ",
|
|
"body": "ይህ እነዚህ ነገሮች በሙሉ የተፈጸሙት እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክንያት እንደሆነ ያመለክታል፡፡"
|
|
}
|
|
] |