34 lines
2.1 KiB
Plaintext
34 lines
2.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እንዲህ ተብሎ ይነገራል",
|
|
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይናራል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሚያቃጥል ነፋስ በምድረ በዳ ካሉ ከወናዎች ኮረብቶች … ጽኑ የሆነ ነፋስ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “የሚያቃጥል ነፋስ” የሚለው በጣም አጥፊና ምህረት አልባ ጠላትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይመጣል",
|
|
"body": "“ይጓዛል” ወይም “ይፈጥናል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሕዝቤ ሴት ልጅ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንደ ሴት ልጅ አድርጎ በመናገር ፍቅሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቤ፣ ለእኔ እንደ ሴት ልጅ የሆኑት” ወይም “ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አያበጥራቸውም ወይም አያጠራቸውም",
|
|
"body": "“ማበጠር” እና “ማጥራት” የሚሉት ቃላት ጠቃሚ ያልሆነውን ሽፋን ከእህል ማራገፍን ያመለክታል፡፡ ለዚህ የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ ብቻ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገለባውን ከእህል ለመለየት የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ አይሆንም” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ and ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእኔ ትዕዛዝ ይመጣል",
|
|
"body": "“እኔ እንዲመጣ ባዘዝሁት ጊዜ ይመጣል” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእኔ ትዕዛዝ",
|
|
"body": "ይህ አገላላጽ በዕብራይስጡ በአንዳንድ የቅርብ ጊዜ ትርጉሞች “ለእኔ” ወይም “በእኔ” ተብሎ ተተርጉሟል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ",
|
|
"body": "“ቅጣታቸውን አውጃለሁ”"
|
|
}
|
|
] |