14 lines
1.5 KiB
Plaintext
14 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
|
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የንጉሡና የመኳንንቱ ልብ ይሞታል",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ወኔን ይወክላል፡፡ በተጨማሪ “ልብ ይሞታል” የሚለው ወኔ ማጣትንና መፍራትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሡና መኳንንቱ ወኔአቸው ይጠፋል” ወይም “ንጉሡና መኳንንቱ ይፈራሉ” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰይፍ በሕይወታቸው ላይ ተቃጥቷል",
|
|
"body": "እዚህ ላይ ሕዝቡን ለመግደል ስለተዘጋጁት ጠላቶች ሲናገር ሰይፉ በሰዎች ላይ እንደሚሰነዝር ሰው ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን በሰይፋቸው እኛን ለማረድ ተዘጋጅተዋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |