14 lines
885 B
Plaintext
14 lines
885 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እነርሱን አትፍራቸው",
|
|
"body": "“ሕዝቡን አትፍራ፣ እኔ ለእነርሱ እንድትናገር እልክሃለሁ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
|
"body": "“ይህ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር በቁጥር 7 እና 8 ላይ የተናገረውን የሚያመለክት ነው፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
|
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተነገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |