diff --git a/18/21.txt b/18/21.txt index 6832324..2bd84cc 100644 --- a/18/21.txt +++ b/18/21.txt @@ -13,18 +13,38 @@ }, { "title": "ወንዶቻቸው ይገደሉ", - "body": "" + "body": "ምናልባት ግሡ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ሰዎች ወንዶቻቸውን ይግደሏቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ወጣት ወንዶቻቸው በጦርነት በሰይፍ ይገደሉ", + "body": "ምናልባት ግሡ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ሰዎች ወጣት ወንዶቻቸውን በጦር ሜዳ በሰይፍ ይግደሏቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "የጥፋት ጩኸት ይሰማ", + "body": "\"የጥፋት ጩኸት\" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ሰዎች የጭንቀት ጨኸትን ይስሙ\" ወይም \"ሰዎች የሌሎችን የጭንቀት ጩኸት ይስሙ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) " }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "እኔን ለማጥመድ ጉድጓድ ቆፍረዋል፣ ለእግሬም ወጥመድ አበጅተዋል ", + "body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤርምያስ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ መሆኑን የገለጸው የሚወድቅበትን ጉድጓድ እንደቆፈሩ እና እርሱን ለማጥመድ ወጥመድ እንዳዘጋጁ አድርጎ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ጉድጓድ ቆፍረዋል", + "body": "ይህ በኤርምያስ 18፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ " + }, + { + "title": "ለእግሬ ወጥመድ አዘጋጅተዋል", + "body": "እዚህ ስፍራ \"እግር\" የሚለው ቃል የሚወክለው ኤርምያስን ነው፡፡ \"ለእኔ ወጥመድ አዘጋግተዋል/አጥምደዋል\" ወይም \"ውድቀቴን ለማፍጠን ወጥመድ አጥምደዋል\" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ኃጢአታቸውን ከአንተ ዘንድ አትደምስስላቸው", + "body": "ኤርምያስ ያህዌ የእርሱን ጠላቶች ኃጢአት ይቅር ማለቱን አንድ ሰው የእነርሱን ኃጢአት እንደመዘገበ እና ያህዌ ይንን እንደሚያጠፋው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ የዚህ ሀረግ ትርጉም ከቀደመው ሀረግ ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ \"ኃጢአታቸውን ይቅር አትበል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከአንተ ፊት የተጣሉ ይሁኑ", + "body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ሰዎች በፊትህ የተጣሉ ያድርጓቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በቁጣህ ቀን", + "body": "\"ቁጣ\" የሚለው ቃል በግስ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"አንተ በእነርሱ ላይ ተቆጥተህ ሳለ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/19/01.txt b/19/01.txt new file mode 100644 index 0000000..34cff49 --- /dev/null +++ b/19/01.txt @@ -0,0 +1,18 @@ +[ + { + "title": "የቤን ሄኖም ሸለቆ", + "body": "ይህ ሰዎች ለሀሰተኛ አማልዕክት የሚሰዉበት፣ ከእየሩሳሌም ከተማ በስተ ደቡብ የሚገኝ ሸለቆ ስም ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡" + }, + { + "title": "እዩ", + "body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \"ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\"" + }, + { + "title": "ይህን የሚሰሙ ሁሉ ጆሮዎቻቸው ጭው ይላል", + "body": "እዚህ ስፍራ \"ጆሮዎች… ጭው ይላሉ\" የሚለው ፈሊጥ ትርጉም እያንዳንዱ በሚሰማው ይረበሻል የሚል ነው፡፡ \"ይህንን የሰማ ሁሉ ይረበሻል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ጭው ይላል", + "body": "ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"ይጮህባቸዋል\" 2) \"ይንቀጠቀጣሉ\"" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/19/04.txt b/19/04.txt new file mode 100644 index 0000000..398f426 --- /dev/null +++ b/19/04.txt @@ -0,0 +1,34 @@ +[ + { + "title": "እነርሱ እኔን ትተዋል", + "body": "እዚህ ስፍራ \"እነርሱ\" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን ሰዎች ነው፡፡" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 9cdb720..36bf6ce 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -233,6 +233,9 @@ "18-11", "18-13", "18-15", - "18-18" + "18-18", + "18-21", + "19-title", + "19-01" ] } \ No newline at end of file