Mon Feb 17 2020 12:12:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d0ead8c9e0
commit
e2873007a1
24
10/11.txt
24
10/11.txt
|
@ -12,27 +12,23 @@
|
|||
"body": "ይህ ጣዖቶቹ እንደሞቱ ተቆጥረው ስለ መጥፋታቸውና ጠቃሚነታቸውን ስለ ማጣታቸው ይናገራል፡፡ ይህ እነርሱ ኃይል እንደሌላቸው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከምድር ይጠፋሉ” ( ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ሰማያትንም የዘረጋ",
|
||||
"body": "ይህ እርሱ እንደዘረጋው እንደ ትልቅ አንሶላ እግዚአብሔር ሰማያትን እንደፈጠረ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰማጣትን ፈጠረ” ወይም “ሰማይን ፈጠረ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ድምጹ በሰማያት ያሉ ውሆች እንዲናወጡ ያደርጋል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር “በድምጹ” ተወክሏል፡፡ “ውሆች” እንዲናወጡ የሚለው ሀረግ ታላቅ ጩኸት ያለውን ማዕበል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ ድምጽ በሰማይ ማዕበል ይፈጥራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ጉምን ከምድርም ዳር ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርገዋል",
|
||||
"body": "ይህ እርሱ ጉም ወደ ላይ እንዲተንንና ደመና እንዲፈጠር ያደረርጋል ማለት ነው፡፡ “ከምድርም ዳር” የሚለው ሀረግ ምድርን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በማንኛውም የምድሪቱ ክፍል ሁሉ ደመና እንዲፈጠር ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ነፋስንም ከግምጃ ቤቱ ይልካል",
|
||||
"body": "ይህ እግዚአብሔር ነፋሳትን እንዲነፍሱ ስለማድረጉ ሲናገር ነፋሱ በግምጃ ቤት እንደተቀመጠና እርሱ ሲፈልግ እንደሚወጣ ተደጎ ተገልጦአል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ግምጃ ቤት",
|
||||
"body": "የተለያዩ ቁሳቁሶች የሚቀመጡበት ሕንጻ"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እውቀት አጥቶአል",
|
||||
"body": "“እውቀት የለውም” ወይም “አያውቅም”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እያንዳንዱ አንጥረኛ ከቀረጸው ጣዖት የተነሣ አፍሮአል",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእያንዳንዱ አንጥረኛ ጣዖት አሳፍሮታል” ወይም ““የእያንዳንዱ አንጥረኛ በተመለከተ ጣዖቱ አሳፍሮታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሚቀጡበት ጊዜ እነርሱ ይጠፋሉ",
|
||||
"body": "ይህ ስለ ጣዖቶቹ የመጨረሻ ጥፋት ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እነርሱን የሚያጠፋበት ጊዜ ይመጣል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የያዕቆብ እድል ፈንታ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ያዕቆብ” የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር የእነርሱ “እድል ፈንታ” መሆኑ ፈሊጥ ሲሆን እርሱንያመልኩታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል እድል ፈንታ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ የሚያመልኩት” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሁሉ ነገር የቀረጸ",
|
||||
"body": "“የሁሉ ነገር ፈጣሪ” ወይም “ሁሉን ነገር የፈጠረ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው",
|
||||
"body": "ይህ እስራኤል የእግዚአብሔር እንደሆነች የሚናገር ሲሆን እግዚአብሔር በውርስ ያገኛት ነገር እንደሆነች ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልም ነገድ የእግዚአብሔር ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -148,6 +148,8 @@
|
|||
"10-01",
|
||||
"10-03",
|
||||
"10-06",
|
||||
"10-08"
|
||||
"10-08",
|
||||
"10-11",
|
||||
"10-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue