Mon Feb 17 2020 12:12:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-17 12:12:12 +03:00
parent d0ead8c9e0
commit e2873007a1
3 changed files with 39 additions and 15 deletions

View File

@ -12,27 +12,23 @@
"body": "ይህ ጣዖቶቹ እንደሞቱ ተቆጥረው ስለ መጥፋታቸውና ጠቃሚነታቸውን ስለ ማጣታቸው ይናገራል፡፡ ይህ እነርሱ ኃይል እንደሌላቸው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከምድር ይጠፋሉ” ( ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሰማያትንም የዘረጋ",
"body": "ይህ እርሱ እንደዘረጋው እንደ ትልቅ አንሶላ እግዚአብሔር ሰማያትን እንደፈጠረ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰማጣትን ፈጠረ” ወይም “ሰማይን ፈጠረ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ድምጹ በሰማያት ያሉ ውሆች እንዲናወጡ ያደርጋል",
"body": "እዚህ ላይ ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር “በድምጹ” ተወክሏል፡፡ “ውሆች” እንዲናወጡ የሚለው ሀረግ ታላቅ ጩኸት ያለውን ማዕበል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ ድምጽ በሰማይ ማዕበል ይፈጥራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጉምን ከምድርም ዳር ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርገዋል",
"body": "ይህ እርሱ ጉም ወደ ላይ እንዲተንንና ደመና እንዲፈጠር ያደረርጋል ማለት ነው፡፡ “ከምድርም ዳር” የሚለው ሀረግ ምድርን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በማንኛውም የምድሪቱ ክፍል ሁሉ ደመና እንዲፈጠር ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ነፋስንም ከግምጃ ቤቱ ይልካል",
"body": "ይህ እግዚአብሔር ነፋሳትን እንዲነፍሱ ስለማድረጉ ሲናገር ነፋሱ በግምጃ ቤት እንደተቀመጠና እርሱ ሲፈልግ እንደሚወጣ ተደጎ ተገልጦአል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ግምጃ ቤት",
"body": "የተለያዩ ቁሳቁሶች የሚቀመጡበት ሕንጻ"
}
]

26
10/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "እውቀት አጥቶአል",
"body": "“እውቀት የለውም” ወይም “አያውቅም”"
},
{
"title": "እያንዳንዱ አንጥረኛ ከቀረጸው ጣዖት የተነሣ አፍሮአል",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእያንዳንዱ አንጥረኛ ጣዖት አሳፍሮታል” ወይም ““የእያንዳንዱ አንጥረኛ በተመለከተ ጣዖቱ አሳፍሮታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በሚቀጡበት ጊዜ እነርሱ ይጠፋሉ",
"body": "ይህ ስለ ጣዖቶቹ የመጨረሻ ጥፋት ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እነርሱን የሚያጠፋበት ጊዜ ይመጣል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የያዕቆብ እድል ፈንታ",
"body": "እዚህ ላይ “ያዕቆብ” የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር የእነርሱ “እድል ፈንታ” መሆኑ ፈሊጥ ሲሆን እርሱንያመልኩታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል እድል ፈንታ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ የሚያመልኩት” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የሁሉ ነገር የቀረጸ",
"body": "“የሁሉ ነገር ፈጣሪ” ወይም “ሁሉን ነገር የፈጠረ”"
},
{
"title": "እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው",
"body": "ይህ እስራኤል የእግዚአብሔር እንደሆነች የሚናገር ሲሆን እግዚአብሔር በውርስ ያገኛት ነገር እንደሆነች ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልም ነገድ የእግዚአብሔር ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

View File

@ -148,6 +148,8 @@
"10-01",
"10-03",
"10-06",
"10-08"
"10-08",
"10-11",
"10-14"
]
}