Thu Feb 27 2020 10:05:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 10:05:42 +03:00
parent 4b51423afe
commit dd10dfbffb
4 changed files with 81 additions and 1 deletions

34
31/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ ትንቢቱን የሚጽፈው በግጥም መልክ ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤዎችን ይጠቀማል፡፡ (ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በዚያን ጊዜ",
"body": "ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ክፉዎችን የሚቀጣበትን ጊዜ ነው፡፡ "
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከሰይፍ የተረፉት በበረሃ ሞገስ ያገኛሉ",
"body": "\"ሞገስ ማግኘት\" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ \"ከሰይፍ ላመለጡ ሰዎች እኔ በበረሃ ስፍራ ጸጋን በእነርሱ ላይ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከሰይፍ ያመለጡ",
"body": "\"ሰይፍ\" የሚለው ቃል ጦርነት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ከጦርነት ያመለጡ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በበረሃ ለእስራኤል እረፍት ለመስጠት እወጣለሁ",
"body": "ሊሰጥ የሚችለው አማራጭ ትርጉም \"እስራኤል ረፍት ለማግኘት ወደ በረሃ ይወጣል\""
},
{
"title": "ያህዌ ለእኔ ተገለጠልኝ",
"body": "ኤርምያስ ስለ እራሱ፣ እርሱ የእስራኤል ህዝብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በቃል ኪዳን ታማኝነት እኔ አንቺን ወደ ራሴ ሳብኩሽ",
"body": "\"ታማኝነት\" የሚለው ረቂቅ ስም \"ታማኝ\" ወይም \"በታማኝነት\" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"እኔ ለቃል ኪዳኔ ታማኝ ሆኜ ወደ ራሴ አቀረብኩሽ\" ወይም \"እኔ በታማኝነት ወድጄ ወደ ራሴ አቀረብኩሽ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

18
31/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለእስራኤል ህዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡"
},
{
"title": "እኔ ዳግመኛ እስራሻለሁ አንቺም ትጸኛለሽ",
"body": "ያህዌ በአላማ እስራኤልን እንደሚያጸና ትኩረት ለምጠት ሃሳቡን ይደግማል፡፡ ቋንቋችሁ የድርጊት ግስን ብቻ የሚጠቀም ከሆነ እና ለሃሳቡ ትኩረት ለምጠት ሌላ አማራጭ መንገድ ካላችሁ እዚህ ሰስፍራ ይህን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ \"እኔ እናንተን ዳግም አጸናለሁ፡፡ ይህን አስታውሱ፡ እኔ አጸናችኋለሁ\" (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ድንግሊቱ እስራኤል",
"body": "አገራትን በሴት መግለጽ የተለመደ ነገር ነበር፡፡ ሆኖም፣ \"ድንግል\" የሚለው ቃል አንድን ሰው አግብታ ስለማታውቅ ወጣት ሴት እና ለባል ታማኝ ለመሆን እድል አግኝታ ስለማታውቅ ሴት እንዲያስብ ያደርገዋል፡፡ ስለዚህ እስራኤልን ድንግል ብሎ መጥራት ምጸታዊ የሆነ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 18፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"በሀሰት ለእኔ ራሷን ሙሉለሙሉ ታማኝ አድርጋ እንዳቀረበች የምታስመስለው እስራኤል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ምጸት የሚሉትን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ከበሮ መሰል የሙዚቃ መሳሪያ/ታምቦሪኒ",
"body": "አናቱ ከበሮ የሚመስል ቁርጥራጭ ብረቶች ከጎኑ ያሉት እና ሲመቱት ብረቶቹ እየተንቃጨሉ ድምጽ የሚሰጥ የሙዚቃ መሳሪያ፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

26
31/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "የደስታ ጩኸት ጩኹ… እልል በሉ…ምስጋና ይሰማ…በሉ",
"body": "ያህዌ ለመላው የዓለም ህዝብ በአጋኖ ይናገራል፣ ለዚህ እነዚህ ግሶች ብዙ ቁጥር ናቸው፡፡ (አጋኖ እና ተውላጠ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የአገራቱ አለቆች",
"body": "\"የአገራቱ ታላላቅ ሰዎች የሚባሉ የህዝብ ክፍሎች\" ወይም \"ከሌላው ይልቅ ከፍ ያለ ስፍራ የተሰጣቸው የህዝብ ክፍሎች\""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -366,6 +366,8 @@
"30-18",
"30-20",
"30-23",
"31-title"
"31-title",
"31-01",
"31-04"
]
}