diff --git a/01/17.txt b/01/17.txt index b38b005..b50f83f 100644 --- a/01/17.txt +++ b/01/17.txt @@ -16,11 +16,19 @@ "body": "እንደ እነዚህ ነገሮች ጠንካራ መሆን እግዚአብሔር እንዲናገር የነገረውን ነገር ለመናገር ልበ ሙሉ መሆንና የማይለወጥ አቋም መያዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድሪቱ ሁሉ ላይ እንደ ተመሸገ ከተማ፣ እንደ ብረትም ዓምድ እና እንደ ናስ ቅጥር ጠንካራ አድርጌሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ብረት … ናስ", + "body": "እነዚህ በዚያን ጊዜ እጅግ በጣም ጠንካራ በመሆናቸው የሚታወቁ ነገሮች ነበሩ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ምድሪቱ ሁሉ ", + "body": "ይህ የምድሪቱን ሕዝብ ሁሉ የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከአንተ ጋር ይዋጋሉ", + "body": "ይህ የሚያመለክተው የይሁዳ ሕዝብን ነው፡፡" + }, + { + "title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው", + "body": "እግዚአብሔር እርሱ የተናገረው ቃል እንደሚፈጸም እርግጠኝነቱን ለመግለጽ ስለ ራሱ በስሙ ተናግሯል፡፡ በ ኤርምያስ 1:8 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/02/01.txt b/02/01.txt new file mode 100644 index 0000000..c67aa2f --- /dev/null +++ b/02/01.txt @@ -0,0 +1,58 @@ +[ + { + "title": "የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፣ ሂድ", + "body": "ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምኻቸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለኝ፡- ‘ሂድ’” ወይም “እግዚአብሔር ይህን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡- ‘ሂድ’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ሂድና በኢየሩሳሌም ጆሮ ተናገር", + "body": "“ሂድና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ሊሰሙህ በሚችሉበት ስፍራ ተናገር”" + }, + { + "title": "ስለ አንቺ አስባለሁ", + "body": "“ስለ አንቺ አስታውሳለሁ”" + }, + { + "title": "በወጣትነትሽ ጊዜ የነበረሽን የቃል ኪዳን ታማኝነት፣ ፍቅርሽንም", + "body": "“ታማኝነት፣” ወጣትነት፣” እና “ፍቅር” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኝ” እና “ወጣት፣” በሚሉት ቅጽሎች እና “መውደድ” በሚለው ግስ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወጣት በነበርሽ ጊዜ፣ ለቃል ኪዳናችን እንዴት ታማኝ እንደነበርሽ፣ እና እንዴት እንደወደድሽኝ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በእጮኝነት ጊዜአችን", + "body": "እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ስለነበረው ግንኙነት ሲገልጽ ሁለቱ ለመጋባት ተጫጭተው እንደነበር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁለታችን እንድንጋባ በመጀርያ በተስማማንበት ጊዜ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ዘር ባልተዘራበት ምድር", + "body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው ዘር ባልዘራበት ምድር” ወይም “ምንም ዓይነት የምግብ ዘር ባልበቀለበት ምድር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የመከሩ በኩራት ነበረች", + "body": "እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ሲገልጽ ለእግዚአብሔር የተበረከተች ስጦታ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ እርሱ መከር በኩራት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከመከሩ በኵራት የበሉት ሁሉ እንደ በደለኞች ይቈጠራሉ", + "body": "እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ጥቃት ስለፈጸሙት ሲናገር ለእግዚአብሔር ብቻ የተለየውን መስዋዕት እንደበሉ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ላይ ጥቃት የፈጸሙ በሙሉ ከመከሩ በኵራት እንደበሉ ሕዝብ በበደላቸው ተጠይቀዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) " + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0ec7ea3..80a4b63 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -44,6 +44,8 @@ "01-09", "01-11", "01-13", - "01-15" + "01-15", + "01-17", + "02-title" ] } \ No newline at end of file