Thu Feb 27 2020 10:21:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 10:21:42 +03:00
parent 2ec95f53e4
commit d6fbae55b4
4 changed files with 65 additions and 3 deletions

View File

@ -28,7 +28,11 @@
"body": "እዚህ ስፍራ \"አፍ\" እና \"ዐይን\" የሚወክሉት መላውን ሰውነት ነው፡፡ \"ሴዴቅያስ ራሱ ንጉሥ ናቡከደነጾርን ይመለከተዋል በቀጥታም ከእርሱ ጋር ይነጋገራል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እናንተ ትዋጋላችሁ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እናንተ\" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
32/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ኤርምያስ እንዲህ አለ፣ \"የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፣ ‘እነሆ፣ የአጎትህ የሰሎም ልጅ አናምኤል ወደ አንተ መጥቶ፣ \"በዓናቶት ያለውን የእኔን መሬት ለራስህ ግዛ፣ ይህን የመግዛቱ መብት የአንተ ነውና\" ይልሃል፡፡\"'\"",
"body": "ይህንን ቀጥተኛ ወዳልሆነ ንግግር መተርጎም ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ \"ኤርምያስ እንዲህ አለ፣ የያህዌ ቃል ወደ እርሱ መጥቶ በዓናቶት ያለውን የአጎቱን የሰሎምን ልጅ የአናምኤልን መሬት ለራሱ ይግዛ ይህን መሬት መግዛት መብቱ የኤርምያስ ነውና\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቀጥተኛ የሆነ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ኤርምያስ እንዲህ አለ",
"body": "እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ እንደ ተተረጎመው አንደኛ መደብን በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የያህዌ ቃል እነሆ፣ እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ",
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ እንዲህ ሲል፣ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ 'ተመልከት/እነሆ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ለእኔ ነገረኝ፡ 'እነሆ/ተመልከቱ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አናምኤል… ሰሎም",
"body": "እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዓናቶት",
"body": "ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
32/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፣ ነገር ግን ስለ ራሱ የሚናገረው በአንደኛ መደብ ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የዘብ ጠባቂዎች አደባባይ",
"body": "ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -387,6 +387,8 @@
"31-37",
"31-38",
"32-title",
"32-01"
"32-01",
"32-03",
"32-06"
]
}