diff --git a/20/16.txt b/20/16.txt index 84b6529..5b3cf0a 100644 --- a/20/16.txt +++ b/20/16.txt @@ -30,5 +30,9 @@ { "title": "መከራ እና ጭንቀት ለማየት", "body": "\"መከራ\" እና \"ጭንቅ\" የሚሉት ቃላት በመሰሩ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የአበሳውን መጠን እና ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ \"ብዙ መከራ ለመቀበል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ቀኖቼ በሀፍረት ተሞሉ", + "body": "እዚህ ስፍራ \"ቀኖች\" የሚለው ቃል የሚወክለው የኤርምያስን የህይወት ዘመን ነው፡፡ \"ህይወቴ በሀፍረት ተሞላ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/21/01.txt b/21/01.txt new file mode 100644 index 0000000..e72448b --- /dev/null +++ b/21/01.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል", + "body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 7፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ አድርጉ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው\" ወይም \"ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ነገረው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ጳስኮር", + "body": "ይህ በኤርምያስ 20፡1 ላይ የተጠቀሰው ጳስኮር አይደለም" + }, + { + "title": "ጳስኮር…መዕሤያን…መልክያ", + "body": "እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ደግሞም እነርሱ እንዲህ አሉ", + "body": "\"ጳስኮር እና ሶፎንያስ ኤርምያስን እንዲህ አሉት\"" + }, + { + "title": "በእኛ ምትክ ሆነህ ከያህዌ ዘንድ ምክር ፈልግልን… ጦር መጥቶብናል", + "body": "ይህ በጭንቅ ሰዓት በትህትና የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ \"እባክህ ስለ እኛ ያህዌን ለምንልን… እያጠቁን ነው\"" + }, + { + "title": "እንዳለፈው ዘመን ", + "body": "\"ባለፈው ዘመን እንዳደረገው\"" + }, + { + "title": "ከእኛ እርሱን እንዲያርቀው ", + "body": "\"እርሱ ከእኛ እንዲመልስ\"" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/21/03.txt b/21/03.txt new file mode 100644 index 0000000..7d08be7 --- /dev/null +++ b/21/03.txt @@ -0,0 +1,34 @@ +[ + { + "title": "እዩ", + "body": "ይህ አድማጩ ቀጥሎ ለሚሆነው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይናገራል" + }, + { + "title": "ወደ ኋላ መዞር", + "body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዋጋ ቢስ ለማድረግ ወይም 2) ወደ ከተማ መልሶ ለመላክ" + }, + { + "title": "በእጅህ የሚገኙ የጦር መሳሪያዎች", + "body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የጦር መሳሪያዎች የሚለው የሚያመለክተው እነርሱን የያዙ ወታደርች ሲሆን \"እጅ\" የሚወክለው መቆጣጠርን ነው፡፡ \"አንተ የምታዛቸው ወታደሮች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) የጦር መሳሪያዎች በቀጥታ መሳሪያዎች ማለት ሊሆን ሲችል \"እጅ\" የሚለው የሚያመለክተው ንጉሡን እና ወታደሮቹን ሁለትንም ነው፡፡ \"አንተ እና የአንተ ወታደሮች የያዛችሁት መሳሪያዎች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከለዳውያን", + "body": "እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ባቢሎናውያን ለሚለው ሌላው ስያሜ ነው፡፡" + }, + { + "title": "እናንተን ይከባሉ", + "body": "\"ወደ እናንተ ይገባሉ/ይመጣሉ\" " + }, + { + "title": "እኔ እሰበስባቸዋለሁ", + "body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያህዌ ባቢሎናውያን ወደ ከተማይቱ እንዲገቡ ይፈቅዳል ወይም 2)ያህዌ እስራኤላውያን መሳሪያዎቻቸውን ወደ ከተማይቱ መሃል መልሰው እንዲያመጡ ያደርጋል" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0909817..67f287d 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -249,6 +249,9 @@ "20-07", "20-10", "20-12", - "20-14" + "20-14", + "20-16", + "21-title", + "21-01" ] } \ No newline at end of file