Thu Feb 27 2020 12:31:57 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 12:31:58 +03:00
parent 82078a579a
commit b588837f82
4 changed files with 43 additions and 32 deletions

View File

@ -1,38 +1,10 @@
[
{
"title": "የኢዮናዳብን ቃል",
"body": ""
"body": "‹‹ቃል›› የሚለው የኢዮናዳብን ትእዛዝ ለማመልከት ነው፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ዕድሜያችንን ሁሉ",
"body": "‹‹ዕድሜያችንን ሁሉ›› የሚለው ጊዜን አመላካች ነው"
}
]

30
35/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "የእግዚአብሄር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ ‹‹…..እግዚአብሄር…››",
"body": "ይህ ዐረፍተነገር የተጠቀመው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልዕክት እንዳለ ለማሳየት ነው፡፡ ኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ ጥቅሶች የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው፡፡ እርሱም ‹እግዚአብሄር…› አለ ወይም ‹እግዚአብሄር ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ፡ ‹እግዚአብሄር…."
},
{
"title": "ለኤርምያስ",
"body": "ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ እነዚህን ቃላቶች በአብዛኛው የሚጠቀመው ከእግዚአብሄር ቁልፍ መልዕክቶችን ማስተላለፍ ሲኖርበት ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ"
},
{
"title": "ቃሌን ትሰሙ ዘንድ ተግሳጽን አትቀበሉምን?",
"body": "እግዚአብሄር እስራኤልን ተግሳጹን እንዲሰሙት እየተናገራቸው ነው፡፡ ተግሳጼን መቀበል እዲሁም ቃሌን መስማት አለባችሁ››"
},
{
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
},
{
"title": "የሬካብ ልጅ ኢዮናዳብ ልጆቹ የወይን ጠጅ እንዳይጠጡ ያዘዛቸው ቃል ተፈጸመ",
"body": "ይህ ሲተረጎም ‹‹የሬካብ ልጅ የሆነው የኢዮናዳብ ልጆች አባታቸው የወይን ጠጅ እንዳይጠጡ ያዘዛቸውን ፈጽመዋል››"
},
{
"title": "ኢዮናዳብ……..ሬካብ",
"body": "እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው"
}
]

6
35/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
[
{
"title": "ታመልኳቸው ዘንድ ሌሎች አማልክትን አትከተሉ",
"body": "ሌሎች አማልክትን መከተል ማለት የአማልክቱን ህግጋት መከተል/መተግበር ማለት ነው"
}
]

View File

@ -429,6 +429,9 @@
"35-title",
"35-01",
"35-03",
"35-05"
"35-05",
"35-08",
"35-12",
"35-15"
]
}