Mon Mar 09 2020 12:30:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-09 12:30:18 +03:00
parent 47940426ff
commit b25d75110f
2 changed files with 13 additions and 8 deletions

View File

@ -16,19 +16,23 @@
"body": "ኪቲም በምዕራብ እስራኤል ትገኝ የነበረች ደሴት ናት፡፡ አሁን ቆጵሮስ ተብላ ትጠራለች፡፡ በምዕራብ እስራኤል ሩቅ ያሉትን ምድር በሙሉ የሚወከል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ኪቲም ውቅያኖስ በምዕራብ በኩል ሂዱና ተሻገሩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወደ ቄዳርም መልእክተኞች ላኩ",
"body": "ቄዳር ከምስራቅ እስራኤል በኩል በርቀት ለሚገኝ ምድር የተሰጠ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ቄዳር ምድር በምስራቅ በኩል በርቀት ወዳሉት መልእክተኞች ላኩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በውኑ አማልክት … አማልክቱን የለወጣቸው አንድ ሕዝብ አለን?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሌሎች ሕዝቦች የራሳቸውን አማልክት ማምለክ መቀጠላቸውን ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ እነርሱ አማልክቶቻቸውን ለውጠው ሌሎች አማልክትን አላመለኩም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድም ሕዝብ አማልክቱን … አማልክቱን የለወጠ ፈጽሞ እንደሌለ ታያላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ነገር ግን ሕዝቤ ክብራቸውን ሊረዳቸው ለማይችል ነገር ለወጡ",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሕዝቡ በቀጥታ እንደማይናገር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን፣ እናንተ፣ ሕዝቤ እኔን የክብራችሁን አምላክ ሊረዳችሁ ለማይችል ነገር ለወጣችሁኝ” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ክብራቸው",
"body": "ይህ መግለጫ የሚያመለክተው ክቡር የሆነውን ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከበረ አምላካቸውን” ወይም “እኔ፣ የእናንተ የከበርሁ አምላካችሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሊረዳቸው ለማይችል ነገር ",
"body": "እዚህ ላይ ሐሰተኛ አማልክት ሊሰሩት በማይችሉት ነገር ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊረዱ የማይችሉ፣ ሐሰተኛ አማልክት” ወይም “ሊረዱ የማይችሉ አማልክት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

View File

@ -50,6 +50,7 @@
"02-01",
"02-04",
"02-07",
"02-09",
"02-12",
"02-14",
"02-18",