Mon Mar 09 2020 12:30:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
47940426ff
commit
b25d75110f
20
02/09.txt
20
02/09.txt
|
@ -16,19 +16,23 @@
|
|||
"body": "ኪቲም በምዕራብ እስራኤል ትገኝ የነበረች ደሴት ናት፡፡ አሁን ቆጵሮስ ተብላ ትጠራለች፡፡ በምዕራብ እስራኤል ሩቅ ያሉትን ምድር በሙሉ የሚወከል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ኪቲም ውቅያኖስ በምዕራብ በኩል ሂዱና ተሻገሩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ወደ ቄዳርም መልእክተኞች ላኩ",
|
||||
"body": "ቄዳር ከምስራቅ እስራኤል በኩል በርቀት ለሚገኝ ምድር የተሰጠ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ቄዳር ምድር በምስራቅ በኩል በርቀት ወዳሉት መልእክተኞች ላኩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በውኑ አማልክት … አማልክቱን የለወጣቸው አንድ ሕዝብ አለን?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሌሎች ሕዝቦች የራሳቸውን አማልክት ማምለክ መቀጠላቸውን ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ እነርሱ አማልክቶቻቸውን ለውጠው ሌሎች አማልክትን አላመለኩም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድም ሕዝብ አማልክቱን … አማልክቱን የለወጠ ፈጽሞ እንደሌለ ታያላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ነገር ግን ሕዝቤ ክብራቸውን ሊረዳቸው ለማይችል ነገር ለወጡ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሕዝቡ በቀጥታ እንደማይናገር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን፣ እናንተ፣ ሕዝቤ እኔን የክብራችሁን አምላክ ሊረዳችሁ ለማይችል ነገር ለወጣችሁኝ” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ክብራቸው",
|
||||
"body": "ይህ መግለጫ የሚያመለክተው ክቡር የሆነውን ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከበረ አምላካቸውን” ወይም “እኔ፣ የእናንተ የከበርሁ አምላካችሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሊረዳቸው ለማይችል ነገር ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ሐሰተኛ አማልክት ሊሰሩት በማይችሉት ነገር ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊረዱ የማይችሉ፣ ሐሰተኛ አማልክት” ወይም “ሊረዱ የማይችሉ አማልክት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -50,6 +50,7 @@
|
|||
"02-01",
|
||||
"02-04",
|
||||
"02-07",
|
||||
"02-09",
|
||||
"02-12",
|
||||
"02-14",
|
||||
"02-18",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue