Fri Feb 14 2020 20:50:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
52c40a1866
commit
b0d8ec751b
28
05/26.txt
28
05/26.txt
|
@ -32,31 +32,19 @@
|
|||
"body": "ሁሉንም ዓይነት ክፋት መስራት በአንዳንድ ክፉ ነገሮችና በሌሎች እጅግ በጣም ክፉ በሆኑ ነገሮች መካከል የሚለይ ዳርቻ እንዳለ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እጅግ በጣም ክፉ የሆነውንም ነገር ይሰራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሕዝቡ ወይም የወላጅ አላባዎችን ጉዳይ መልካም እንዲሆንላቸው አልተምዋገቱላቸውም",
|
||||
"body": "“ለሕዝቡና ለወላጅ አልባዎች የሚያስፈልጋቸውን እንዲሰጡአቸው በገዢዎች ፊት አልተምዋገቱላቸውም” ወይም ““ለሕዝቡና ለወላጅ አልባዎች ፍትህ እንዲሰጡአቸው በገዢዎች ፊት አልተምዋገቱላቸውም” "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ለድሆች ፍትህን አልሰጡአቸውም",
|
||||
"body": "“ለድሆች ፍትሃዊ የሆነውን ነገር በማድረግ እነርሱን አልረዱአቸውም” "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እንደዚህ ያለውን ሕዝብ ልቀጣው አይገባኝምን?",
|
||||
"body": "አግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እነርሱ የሚሰሯቸው ነገሮች በጣም መጥፎ ስለሆኑ በእነርሱ ላይ ምህረት እንደማያደርግ ይልቁንም እንደሚቀጣቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በኤርምያስ 5፡9 ላይ እንዲህ ዓይነት ተመሳሳይ ዓረፍተ ነገር እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ እኔ እቀጣቸዋለሁ፣ ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው፡፡ እኔ በእርግጠኝነት እነርሱን እበቀላቸዋለሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ግፍና አሰቃቂ ነገር ተከስቷል",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በጣም አስደንጋጭና አሰቃቂ ነገሮች ይፈጽማሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በምድሪቱ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ምድሪቱ” የሚለው የአስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ምድር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -94,6 +94,7 @@
|
|||
"05-16",
|
||||
"05-18",
|
||||
"05-20",
|
||||
"05-23"
|
||||
"05-23",
|
||||
"05-26"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue