Fri Mar 06 2020 21:04:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-06 21:04:54 +03:00
parent f6dde99a72
commit ad404f4abd
3 changed files with 49 additions and 26 deletions

View File

@ -5,42 +5,30 @@
},
{
"title": "እቃ ቤቱን",
"body": ""
"body": "ለጦርነት የሚያገለግሉ የጦር እቃ የሚቀመጡበት ክፍል ነው"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእርሱዋ ላይ ውጡ",
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎን ጠላቶች ተናገረ፡፡ “የባቢሎን ጠላት ሆይ በእርሱዋ ላይ ውጡ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጎተራዎችዋንም ክፈቱ",
"body": "ይህ የሚያመለክተው በባቢሎንን የተቀመጠ ሀብትን ነው፡፡ “ሀብቷ የተከማቸበትን ቦታ አጥቁአት”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጎተራ",
"body": "እህል የሚከማችበት ስፍራ"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እንደ ክምርም አድርጓት ",
"body": "ይህ የሚያመለክተው 1) ከተማዋን እንደ ፕላስቲክ ክምር አርጎ መቀነስ 2) ከተማዋ ያላትን ሀብት ልክ እንደ እህል ክምር መከመር"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አጥፉአት",
"body": "ይህ የሚያመለክተው ሙሉ በሙሉ አጥፉአት ማለት ነው፡፡ኤርምያስ 25፡9 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አንዳችም አታስቀሩላት",
"body": "ሙሉ በሙሉ አጥፉ የሚለውን አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ “ሁሉንም በውስጧ ያሉትን ሰዎች አጥፉ”"
}
]

34
50/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎን ሰዎች እና ከለዳውያን እንዴት እንደሚጠፉ ይናገራል"
},
{
"title": "ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ ወደ መታረድም ይውረዱ ቀናቸው",
"body": "“ወይፈኖችዋን” የሚለው 1) ወታደሮችን 2) ብርቱ ወንዶችን ሲያመለክት እነሱንም መግደል ልክ እንደ ማረጃ ቦታ እንደመውሰድ ነው፡፡"
},
{
"title": "ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ",
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎንን ጠላቶች የተናገረው ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠላቶች ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ”"
},
{
"title": "ወይፈኖችዋን",
"body": "ይህ ቃል ባቢሎንን እንደሆነ ያመለክታል"
},
{
"title": "ይውረዱ…",
"body": "ይህ ቃል የሚያሳየው የበቢሎን ህዝብን ነው"
},
{
"title": "ቀናቸው የመጎብኘተቸው ጊዜ ደርሶአልና",
"body": "እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ሲየሳዩ “የቅታት ጊዜአቸው ደርሶአል”"
},
{
"title": "ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል፡፡",
"body": "አድምጡ ሲያመልጡ ትሰማላችሁ"
},
{
"title": "ሸሽተው…ያመለጡትን",
"body": ""
}
]

View File

@ -600,6 +600,7 @@
"50-17",
"50-19",
"50-21",
"50-23"
"50-23",
"50-25"
]
}