Thu Feb 27 2020 14:57:57 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 14:57:57 +03:00
parent 36372e917f
commit aa7bc44ba3
3 changed files with 67 additions and 1 deletions

22
38/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ሰፋጥያስ…ማታን…ጎዶልያስ…ጳስኮርም…ዮካል…ሰሌምያም…ጳስኮር…መልክያም",
"body": "እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው"
},
{
"title": "በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል",
"body": "“በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍ በረሃብ እና በቸነፈር ይሞታል” ወይም “በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍ በረሃብ እና በቸነፈር እገድላለሁ”"
},
{
"title": "ነፍሱም እንደ ምርኮ ትሆንለታለች",
"body": "ለባቢሎናውያን እጅ የሚሰጥ በህይወት ይሆናል ምንም ያለውን ነገር በሙሉ ቢያጣም፡፡ በኤርምያስ 21፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "ይህች ከተማ በባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ በእርግጥ ትሰጣለች",
"body": "“እጅ” የሚለው ጉልበትን ወይም በእጅ ያለን ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን ሰራዊት ኢየሩሳሌምን እንዲያሸንፉ እፈቅዳለሁ”"
},
{
"title": "እርሱም ይይዛታል",
"body": "አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ ከተማዋን ሲይዝ እንዳገዙት ነው፡፡ “ሰራዊቱ ይይዙአቸዋል”"
}
]

42
38/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "ይህ ሰው እንዲገደል",
"body": "ይህን ሰው ለማስገደል ማዘዝ"
},
{
"title": "በዚህች ከተማ የቀሩትን የሰልፈኞቹን እጅ የሕዝቡንም ሁሉ እጅ ያደክማልና",
"body": "እጅ ያደክማል የሚለው የሚፈራን ሰው ያመለክታል፡፡ “በዚህች ከተማ የቀሩትን ሰልፈኞዎችን ድፍረታቸውን እያጡ ነው”"
},
{
"title": "ይህ ሰው ክፋትን እንጂ ለዚህ ሕዝብ ሰላምን አይመኝለትምና አሉት",
"body": "“ኤርምያስ ህዝቡ ሰላም እንዲሆኑ አይመኝም ነገር ግን በህዝቡ ላይ ከፉ ነገር እንዲሆን ነው የሚመኘው”"
},
{
"title": "በእጃችሁ ነው ",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -458,6 +458,8 @@
"37-14",
"37-16",
"37-18",
"37-21"
"37-21",
"38-title",
"38-01"
]
}