Thu Feb 27 2020 11:27:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:27:42 +03:00
parent 087b1142a7
commit 9337a687b3
3 changed files with 63 additions and 1 deletions

22
33/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "የያህዌ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፣ \"እንዲህ አለኝ",
"body": "ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'እንዲህ አለኝ\" ወይም \"ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'እንዲህ አለው\" "
},
{
"title": "ወደ ኤርምያስ ",
"body": "እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አያስፈልግም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ ህዝብ እንዲህ ሲል አላስተዋልክም፣ ‘የ… እነርሱ፡፡'\"",
"body": "ያህዌ ህዝቡ ምን እንዳለ ኤርምያስ እንዲያስተውል ፈልጓል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ይህ ህዝብ ‘የ…እነርሱ' ሲል ምን እየተናገረ እንደጀሆነ ልታስተውል ይገባሃል\" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በዚህ መንገድ፣ አይታዩም… እያሉ ህዝቤን አዋርደዋል",
"body": "\"በእርግጥ እነርሱ እየተናገሩ የሚገኙት ህዝቤ እርባና ቢስ እና ዳግም አገር ሆኖ የማይቆም እንደሆነ አድርገው ነው\""
},
{
"title": "ህዝቤ… በእነርሱ እይታ ከእንግዲህ አገር አይሆንም",
"body": "እይታ ማሰብ ለሚለው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ከእንግዲህ ህዝቤን እንደ አገር አያስቡም/አያዩም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

38
33/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "እኔ አልመሰረትኳቸውም… እናም አኔ ካላጸናኋቸው…እኔ እጥላቸዋለሁ…እናም አልመልሳቸውም",
"body": "ይህ ያህዌ በፍጹም ይሆናል የማይለው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ \"እኔ መስርቻለሁ… እና እና አጸንቻለሁ… ስለዚህ እኔ በፍጹም አልጥልም … እናም እኔ እመልሳለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እድል ፈንታቸውን /ሀብታቸውን እመልሳለሁ",
"body": "\"ዳግም ነገሮች ለእነርሱ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ\" ወይም \"እኔ እነርሱ ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ለ…ምህረት አሳያለሁ",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -412,6 +412,8 @@
"33-10",
"33-12",
"33-14",
"33-17"
"33-17",
"33-19",
"33-23"
]
}