Wed Feb 19 2020 09:45:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ca7c31073a
commit
930c40ea6f
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ትዕቢት",
|
||||
"body": "አንድ ሰው ከእውነታው ውጭ በጣም ጠቃሚ እንደሆነ ስለራሱ ማሰብ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እርሱ ጨለማ ያመጣል",
|
||||
"body": "“እርሱ ጨለማ እንዲመጣ ያደርጋል፡፡” እዚህ ላይ ችግርና ተስፋ መቁረጥ “ጨለማ” እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ጨለማና ተስፋ መቁረጥ ያመጣል” ወይም “ትልቅ መከራ እንዲመጣ ያደርጋል” "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እርሱ እግራችሁ እንዲሰናከል ከማድረጉ በፊት",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ሰው እየተራመደ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት “በእግሩ” ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንድትራመድና ስትራመድ ተሰናክለህ እንድትወድቅ ከማድረጉ በፊት” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ብርሃን ድንግዝግዝ ሲል",
|
||||
"body": "ማለዳ ወይም ምሽት በከፊል ጨለማ ሲሆን፣ ጸሐይ መውጣት ስትጀምር ወይም ጸሐይ መግባት ስትጀምር"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ብርሃንን ተስፋ ታደርጋላችሁ፣ ነገር ግን እርሱ ስፍራውን ወደ ድቅድቅ ጨለማ ይለውጠዋል፤ ድቅድቅ ደመናም ያደርገዋል ",
|
||||
"body": "ይህ መልካምነትንና በረከትን እንደ “ብርሃን” መከራና ተስፋ መቁረጥን ደግሞ እንደ “ጨለማ” ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ብርሃንና በረከት ተስፋ ታደርጋላችሁ፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ጨለማንና ታላቅ ተስፋ መቁረጥ ይሰጣችኋል፣ በድቅድቅ ደመናም እንደተከበባችሁ ይሰማችኋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሔርም መንጋ ተማርኮአልና",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
Loading…
Reference in New Issue