Wed Mar 04 2020 21:15:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 21:15:39 +03:00
parent 0c3c17f68b
commit 815e087f7e
3 changed files with 52 additions and 21 deletions

View File

@ -8,35 +8,27 @@
"body": "እግዚአብሄር ለናቡከደነፆር እየተናገረው ነው፡፡ “የጦር ሰራዊትህ ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ነፋሳትን ሁሉ እበትናለሁ",
"body": "ነፋሳት ከተማን ያመለክታል፡፡ “ከተማዋን እበታትናለሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጠጉራቸውንም በዙሪያ የሚላጩትን",
"body": "ይህ የአረማውያንን ጣኦት በማክበር ፀጉራቸውን የሚያሳጥሩ ሰዎችን ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 9፡26 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከደርቻቸውም ሁሉ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ",
"body": "“ጠላቶቻቸውን ከሁሉም ዳርቻ እንዲያጠፉአቸው አመጣባቸዋለሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የቀበሮ መኖሪያና",
"body": "ቀበሮ የሚኖርበት ቦታ፡፡ ቀበሮ የዱር ውሻ በመባል ይታወቃሉ፡፡ ኤርምያስ 9፡11 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በዚያም ሰው አይኖርም የሰው ልጅም አይቀመጥባትም",
"body": "እንዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ነገር የሚያሳዩ ሲሆን በአሶር ላይ ምንም አይነት ነገር እንደማይኖር ይናገራል"
}
]

38
49/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
"body": "እግዚአብሄር በኤላም ላይ ሊፈጠር ያለውን ይናገራል"
},
{
"title": "ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው",
"body": "ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -585,6 +585,7 @@
"49-23",
"49-26",
"49-28",
"49-30"
"49-30",
"49-32"
]
}