Fri Mar 06 2020 21:50:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-06 21:50:54 +03:00
parent 1a2826c067
commit 7d1127b9f8
5 changed files with 60 additions and 6 deletions

View File

@ -21,10 +21,6 @@
},
{
"title": "ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"body": "የከለዳዊያን ሰራዊት በሙሉ ተበተኑ፣ ሙሉ ሰራዊቱ በተለያየ አቅጣጫ ተበተኑ፡፡"
}
]

22
52/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ",
"body": "ሪብላ በሃማት ክልል የምትገኝ ከተማ ነች"
},
{
"title": "ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ",
"body": "እንዴት እንደሚቀጣ ወሰነ"
},
{
"title": "የሴዴቅያስን ልጆች በፊቱ ገደላቸው",
"body": "“በፊቱ ገደላቸው” ሲል አይኑ እያየ ለማለት ነው፡፡ አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን ልጆች ሲገድል እጃቸው ነበረ፡፡"
},
{
"title": "የሴዴቅያስንም ዓይኖች አወጣ",
"body": "የንጉሱ ሰዎች ሴዴቅያስን አይነ-ስውር አረጉት፡፡ የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ከጭንቅላቱ ማውጣቱን የሚያስረዳ ግልፅ ነገር የለም፡፡ ሌላው አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ሲያጠፋ እጃቸው ነበረ፡፡"
},
{
"title": "እስኪሞትም ድረስ",
"body": "ሴዴቅያስ እከሞተበት ቀን ድረስ"
}
]

18
52/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር በአሥራ ዘጠነኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን",
"body": "ንጉስ ናቡከደነፆር ለአስራ ስምንት አመታት አራት ወር እና ለዘጠኝ ቀን ነግሶ ነበር፡፡ በእብራውያን ቀን አቆጣጠር አምስተኛው ወር ሲሆን ወቅቱም በጋ ነው፡፡ አስረኛው ቀን ደግሞ እንደ አውሮፕያውያን ቀን አቆጣጠር በነሱ ኦውገስት ተብሎ የሚጠራው ወር መጀመሪያ አካባቢ ይገኛል፡፡"
},
{
"title": "አስራ ዘጠነኛው አመት",
"body": "በአስራ ዘጠነኛው አመት"
},
{
"title": "ናቡከደነፆር ",
"body": "ይህ የሰው ስም ነው፡፡"
},
{
"title": "ዘበኞች",
"body": "እነዚህ ስራቸው አንድን ነገር መጠበቅ ነው፡፡"
}
]

14
52/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,14 @@
[
{
"title": "የእጅ ጥበብ አዋቂዎች",
"body": "እግዚአብሄርን ለማምለክ የሚጠቅሙ ውብ የሆኑ እቃዎችን የሚሰሩ ሰዎች ናቸው፡፡"
},
{
"title": "ናቡዘረዳን",
"body": "ይህ የሰው ስም ነው "
},
{
"title": "የምድርን ድሆች",
"body": "“በምድር ላይ የሚኖሩ ድሆች”"
}
]

View File

@ -645,6 +645,10 @@
"51-63",
"52-title",
"52-01",
"52-04"
"52-04",
"52-06",
"52-09",
"52-12",
"52-15"
]
}