Fri Feb 21 2020 10:15:22 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
18401d51fe
commit
6d61911e95
14
16/14.txt
14
16/14.txt
|
@ -13,18 +13,6 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ህያው ያህዌን/ በህያው ያህዌ ህይወት",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "\"የያህዌ ህያውነት እርግጠኛ የሆነውን ያህል፡፡\" ሰዎችን ይህንን አገለለጽ የሚጠቀሙት ቀጥሎ የሚናገሩት ነገር በእርግጥ እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ጠንካራ/የከበረ ቃል ኪዳን የሚገባበት መንገድ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 4፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ሕያው እግዚአብሔርን/በክብር እምላለሁ/\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,42 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ብዙ አሳ አጥማዶችን እልካለሁ… እነርሱም ህዝቡን ያጠምዳሉ",
|
||||
"body": "ያህዌ ህዝቡን የሚያጠቃውን እና የሚገድለውን የጠላትን ሰራዊት አሳ እንደሚይዙ አሳ አጥማጆች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
|
||||
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በመሃላቸው ሆነው እንዲያድኗቸው ብዙ አዳኞችን እልካለሁ",
|
||||
"body": "ያህዌ ህዝቡን የሚያጠቃውን እና የሚገድለውን የጠላትን ሰራዊት እንስሳትን እንደሚየድኑ አዳኞች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዐይኖቼ በመንገዶቻቸው ሁሉ ላይ ነው",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይን\" የሚለው ቃል የሚወክለው የሚያደርጉትን ሁሉ የሚመለከተውን ያህዌን ነው፡፡ \"የሚያደርጉትን ነገር ሁሉ እመለከታለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ ከእኔ ፊት መሰወር አይችሉም",
|
||||
"body": "\"እነርሱ\" የሚለው ቃል ሰዎቹን ወይም ድርጊታቸውን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"እነርሱ ከእኔ ሊሰወሩ/ሊደበቁ አይችሉም\" ወይም \"መንገዳቸውን ከእኔ ሊደብቁ አይችሉም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ክፋታቸው ከዐይኖቼ ፊት ሊሸሸጉ አይችሉም",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው የሚወክለው ሁሉን የሚመለከተውን ያህዌን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ከእኔ ሊደበቁ አይችሉም\" ወይም \"መንገዳቸውን ከእኔ ሊደብቁ አይችሉም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -210,6 +210,7 @@
|
|||
"16-05",
|
||||
"16-07",
|
||||
"16-10",
|
||||
"16-12"
|
||||
"16-12",
|
||||
"16-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue