Mon Feb 17 2020 12:02:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a2518dacc9
commit
6a71ad15c4
26
09/21.txt
26
09/21.txt
|
@ -17,30 +17,22 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ … ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የሰው ሬሳ እጅግ በጣም ብዙ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰዎች ሬሳ በየቦታው ይወድቃል” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ ይወድቃል",
|
||||
"body": "ሰውነታቸውን በእርሻ ላይ ከሚወድቀው ጉድፍ ጋር በማነጻጸር የሚሞተውን በጣም ብዙ ቁጥር ያለውን ሕዝብ ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእንስሳት አዛባ በየሜዳው እንደሚወድቅ እንደዚሁ የሰዎች ሬሳ በየቦታው ይወድቃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ",
|
||||
"body": "ይህ ሰውነታቸውን ከአጫጆች በኋላ ከሚቀረው ቃርሚያ ጋር በማነጻጸር የሚሞተውን በጣም ብዙ ቁጥር ያለውን ሕዝብ ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገበሬዎች ሰብላቸውን ካጨዱ በኋላ በየቦታው ወድቆ እንደሚቀር ቃርሚያ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እነርሱን ለመሰብሰብ አንድም ሰው አይኖርም",
|
||||
"body": "“የሞቱትን ሰዎች ሬሳ ለመሰብሰብ አንድም ሰው አይኖርም” "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "እነዚህ የእግዚአብሔር ቃላት ናቸው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጠቢብ በጥበቡ አይመካ",
|
||||
"body": "“ጠቢብ ጥበበኛ ስለሆነ በጥበቡ ሊመካ አይገባውም”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ወይም ጦረኛ በኃይሉ አይመካ",
|
||||
"body": "ግልጽ የሆነ ግስ መጠቀም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም ጦረኛ በኃይሉ ይመካ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ ",
|
||||
"body": "“ሀብታም ሰው ሀብታም ስለሆነ በሃብቱ አይመካ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በማስተዋሉና እኔን በማወቁ",
|
||||
"body": "“እኔ ማን እንደሆንሁ በማስተዋሉና እኔን በማወቁ፡፡” እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ያወቁና እርሱ ማን እንደሆነ ያስተዋሉ ሰዎችን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -140,6 +140,7 @@
|
|||
"09-13",
|
||||
"09-15",
|
||||
"09-17",
|
||||
"09-19"
|
||||
"09-19",
|
||||
"09-21"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue