diff --git a/29/30.txt b/29/30.txt index f518829..9497239 100644 --- a/29/30.txt +++ b/29/30.txt @@ -1,34 +1,22 @@ [ { - "title": "", - "body": "" + "title": "የያህዌ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፣ ''ላክ", + "body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ፣ 'ላክ\" ወይም \"ያህዌ ለኤርምያስ ይህንን መልዕክት ነገረው፡ 'ላክ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ኔሔላማዊ ሸማያ", + "body": "ይህ የወንድ ስም በኤርምያስ 29፡24 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ " }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "መልካም የሆነው", + "body": "ይህ እንደ ስማዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"መልካም የሆኑት ነገሮች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው", + "body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "እርሱ በያህዌ ላይ አመጽ ተናግሯል", + "body": "ያህዌ ስለ ራሱ ለምን በስም እንደተናገረ ግልጽ አይደለም፡፡ \"እርሱ ሰዎች በእኔ ላይ እንዲያምጹ አነሳስቷል\" (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/30/01.txt b/30/01.txt new file mode 100644 index 0000000..3f88fbb --- /dev/null +++ b/30/01.txt @@ -0,0 +1,22 @@ +[ + { + "title": "ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል፣ የመጣ ቃል", + "body": "ፈሊጡ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነ ሀረግ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፤ እንደ አስፈላጊነቱም ግልጽ አድርጉት፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ይህ ነው፡፡ እንዲህ አለ\" ወይም \"ያህዌ ለኤርምያስ ይህንን መልዕክት ሰጠው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "እነሆ ተመልከት", + "body": "\"በጥንቃቄ አድምጥ ፡፡\" ይህ ሀረግ ያህዌ ቀጥሎ የሚናገረውን በጥንቃቄ ለመስማት ትኩረት ይፈጥራል" + }, + { + "title": "እኔ ሀብታችሁን የምመልስበት…ቀናቱ እየቀረቡ ነው", + "body": "የሀብት/ዕድል ጊዜ የተገለጸው \"ቀናት እየመጡ\" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ወደፊት … እድላችሁን አድሳለሁ\" ወይም \"እድላችሁን የማድስበት ጊዜ ይመጣል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው", + "body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የህዝቤን የእስራኤልን እና ይሁዳን እድል ፈንታ አድሳለሁ", + "body": "\"ለህዝቤ ለእስራኤል እና ለይሁዳ ነገሮች ዳግም፣ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ\" ወይም \"ህዝቤ እስራኤል እና ይሁዳ ዳግም መልካም ህይወት እንዲኖሩ አደርጋለሁ፡፡\" በኤርምያስ 29፡14 ላይ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/30/04.txt b/30/04.txt new file mode 100644 index 0000000..02b1b63 --- /dev/null +++ b/30/04.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡", + "body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ መልዕክቱን የሚጽፈው በግጥም ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ የትይዩ ንጽጽራዊ ግጥም መልኮችን ይጠቀማል፡፡ (ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "እኛ ሰምተናል", + "body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ የያህዌ ራሱን \"እኛ\" ሲል የሚገልጽባቸው ቃሎች ናቸው፡፡ \"እኔ ሰምቻለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) \"አናንተ በከንቱ ትጮሃላችሁ ምክንያቱም አንዳች ሰላም የለም፡፡\"" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 06fa89a..ab2a481 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -352,6 +352,9 @@ "29-20", "29-22", "29-24", - "29-27" + "29-27", + "29-30", + "30-title", + "30-01" ] } \ No newline at end of file