Wed Mar 04 2020 19:51:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 19:51:39 +03:00
parent dbb2e77972
commit 63d63492ae
4 changed files with 77 additions and 32 deletions

View File

@ -1,38 +1,10 @@
[
{
"title": "ኢየሩሳሌምን እንደቀጣሁ",
"body": ""
"body": "“ኢየሩሳሌም” ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የኢየሩሳሌም ህዝብን እቀጣለሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በሰይፍና በራብ በቸነፈርም",
"body": "“ሰይፍ” የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “አንዳንዱን በጠላት ሰራዊት ይሞታሉ፣ አንዳንዱ በረሃብ ይሞታሉ አንዳንዶቹ በቸነፈር ይሞታሉ”"
}
]

34
44/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ታላቅ ጉባኤ",
"body": "ትልቅ የህዝብ ቁጥር "
},
{
"title": "በሰሜን ግብፅ",
"body": "ይህ ከግብፅ በስተሰሜን የሚገኝ ክልል ነው"
},
{
"title": "በደቡብ ግብፅ",
"body": "ከግብፅ በደቡብ የሚገኝ ክልል ሲሆን ጳትሮስ ተብሎ ይጠራል፡፡"
},
{
"title": "አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም።",
"body": "“በእግዚአብሄር ስም” በእግዚአብሄር ስልጣን ወይም የእግዚአብሄር ተወካይ ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሀሄር ለኛ እንድትነግር የሰጠህን ትዕዛዝ አንከተልም አንሰማህም”"
},
{
"title": "ለሰማይ ንግስት",
"body": "ይህ የይሁዳ ህዝብ የሚያመልኩት የጣኦት ስያሜ ነው፡፡ ይህ ጣኦት “አሄራ” በመባል ይጠራል፡፡"
},
{
"title": "የኢየሩሳሌም አደባባይ",
"body": "ኢየሩሳሌም የሚለው የሚያመለክተው የከተማዋ ክፍል ህዝቡ ሚረማመድበት ቦታ ነው፡፡ ይህ ማለትም ህዝቡ ክፉን ነገር ብዙሰው ባለበት ቦታ አድርገዋል ማለት ነው፡፡ “ኢየሩሳሌም” ወይም “በኢየሩሳሌም ብዙሰው የሚበዛበት”"
},
{
"title": "በዚያን ጊዜም እንጀራ እንጠግብ ነበር፥ መልካምም ይሆንልን ክፉም አናይም ነበር።",
"body": "የይሁዳ ህዝብ የሰማይን ንግስትን ካመለኩአት በመልካም ነገር ትባርከናለች ብለው ያስቡ ነበር"
},
{
"title": "እንጀራ እንጠግብ ነበር",
"body": "“የምንበላው ምግብ ብዙ ይሆናል”"
}
]

38
44/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -518,6 +518,7 @@
"44-01",
"44-04",
"44-07",
"44-09"
"44-09",
"44-11"
]
}