Wed Mar 04 2020 21:03:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 21:03:39 +03:00
parent 788eccb328
commit 5cb75a241d
3 changed files with 69 additions and 26 deletions

View File

@ -5,34 +5,14 @@
},
{
"title": "ኤዶምያስም መደነቂያ ትሆናለች፥ የሚያልፍባትም ሁሉ ይደነቃል",
"body": ""
"body": "የሚያልፍባት ሰው ሁሉ ድንጋጤ እና ፍርሃት ያሸብረዋል"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ያፍዋጭባታል",
"body": "ፍርሃት እና ድንጋጤን ያመለክታል፡፡ “በፍርሃት እና በድንጋጤ ይንቀጠቀጣሉ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እንዲሁ በዚያ ሰው አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም",
"body": "እግዚአብሄር አንድ ሃሳብን በሁለት ነገር ሲናገር ኤዶም ውስጥ ምንም ነገር እንደማይኖር አግንኖ ለማሳየት ነው፡፡"
}
]

62
49/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,62 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሃሳብ",
"body": "እግዚአብሄር ኤዶም ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡"
},
{
"title": "በጠነከረው አምባ ላይ ከዮርዳኖስ ትዕቢት ውስጥ እንደ አንበሳ ይወጣል",
"body": "ይህ የሚናገረው እግዚአብሄር የኤዶም ህዝብን ሲቀጣ ከባድና ድንገተኛ እንደሆነ እና ልክ እንደ አንበሳ በጎችን ሊበላ እንደሚወጣ ነው፡፡ “የኤዶም ህዝብን ስቀጣ ድንገተኛ እና ከባድ ልክ እንደ በጎች የተሰማሩበት ስፍራ ላይ አንበሳ እንደሚመጣ ነው፡፡”"
},
{
"title": "ለምለሙ መስክ",
"body": "ለምለም መሬት ሲሆን እንስሳዎች የሚመገቡበት አረንጓዴ ቦታ ነው፡፡"
},
{
"title": "በቶሎ አባርራቸዋለሁ",
"body": "የኤዶምን ህዝብ ሲያመለክት ከራሳቸው ምድር እንደሆነ ያሳያል፡፡ “የኤዶም ህዝቦች ከራሳቸው መሬት አባርራቸዋለሁ”"
},
{
"title": "የተመረጠውንም",
"body": "እኔ የምመርጠውን"
},
{
"title": "እንደኔ ያለ ማን ነው ወይስ ለእኔ ጊዜ የሚወስን ማን ነው",
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ እንደሱ ያለ ማንም እንደሌለ ለማሳየት ይጠቀማል፡፡ “እንደኔ ያለ ማንም የለም፣ ማንም ለኔ ጊዜ የሚወስን የለም ”"
},
{
"title": "ለእኔ ጊዜ የሚወስን ማን ነው",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -577,6 +577,7 @@
"49-09",
"49-12",
"49-14",
"49-16"
"49-16",
"49-17"
]
}