Mon Feb 17 2020 12:22:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-17 12:22:12 +03:00
parent 24aac5a9db
commit 598e01d742
3 changed files with 35 additions and 16 deletions

View File

@ -9,26 +9,18 @@
},
{
"title": "ተመልከቱ",
"body": ""
"body": "እግዚአብሔር እዚህ ላይ ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ክፍል ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እኔ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች በዚህ ጊዜ ወደ ውጪ እወረውራቸዋለሁ ",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡ ምድሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ እንደሚያደርጋቸው ሲናገር እነርሱ ከእቃ ማስቀመጫ ውስጥ አውጥቶ የሚወረውራቸው እቃዎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ያችን ምድር እንዲለቅቁ አደርጋቸዋሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ",
"body": "“በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጉዳት",
"body": "ታላቅ ስቃይ ወይም መከራ"
}
]

26
10/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "ኤርምያስ እርሱ መላው የእስራኤል ነገድ እንደሆነ አድርጎ ይናራል፡፡ (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ ወዮልኝ! በተሰበሩ አጥንቶቼ ምክንያት፣ ቁስሌ የማይድን ነው",
"body": "ኤርምያስ ስለ ሕዝቡ ጉዳት ሲናገር በተሰበሩ አጥንቶችና በማይድን ቁስል በአካል እንደተጎዱ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ወዮልን! የተሰበረ አጥንትና የማይድን ቁስል እንዳለን ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ነገር ግን ልሸከመው ይገባኛል",
"body": "እዚህ ላይ ኤርምያስ የእስራኤልን መላውን ነገድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ልንሸከመው ይገባናል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ድንኳኔ ፈርሷል፣ የድንኳኔ ገመዶች ሁሉ ለሁለት ተቆርጠዋል",
"body": "እዚህ ላይ ኤርምያስ ጠላት ከተማቸውን ስለማፍረሱ ሲናገር ድንኳኑ እንደፈረሰ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኛ ታላቅ ድንኳን የፈረሰ ያህል ነው፤ ድንኳኑን የሚያያይዙት ገመዶች ተቆርጠዋል” ወይም “ጠላት ከተማችንን ሙሉ በሙሉ አፍርሷታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ድንኳኔ ፈርሷል",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቴ ድንኳኔን አፍርሶታል” ወይም “የእኛ ጠላት ድንኳናችንን አፍርሶታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ልጆቼን ከእኔ አርቀው ወስደዋቸዋል",
"body": ""
}
]

View File

@ -150,6 +150,7 @@
"10-06",
"10-08",
"10-11",
"10-14"
"10-14",
"10-17"
]
}