Tue Feb 25 2020 11:23:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:23:18 +03:00
parent 00d55128d2
commit 4ab646d603
3 changed files with 41 additions and 22 deletions

View File

@ -9,30 +9,14 @@
},
{
"title": "የልምምዶቹ ብልሹነቶች",
"body": ""
"body": "\"ብልሹ ድርጊቶቹ\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሌሎች አማልዕክትን አትከተሉ",
"body": "ኤርምያስ ራሱን ለጣኦት አሳላፎ የሰጠን ሰው የሚገልጸው ያሰው ያንን ጣኦት ተከትሎ እንደሄደ አድርጎ ነው፡፡ \"ራሳችሁን ለሌሎች አማልዕክት አሳልፋችሁ አትስጡ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእጆቻችሁ ስራ እርሱን አታስቆጡት/አታነሳሱት",
"body": "\"እርሱን\" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ \"የእጆቻችሁ ስራ\" የሚለው ሀረግ ሊሰጠው የሚችሉት ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው ሰዎች በእጆቻቸው የሚሰሯቸውን ጣኦታት ነው፡፡ \"ያህዌን በሰራችሁት ጣኦት አታስቆጡት/አታነሳሱት\" ወይም 2) \"እጆች\" ከሚለው ቃል ጋር እነዚያን ድርጊቶችን የሚወክል ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/በመሆን የአንድን ሰው ድርጊት የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ \"በምታደርጓቸው ነገሮች ያህዌን አታስቆጡት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ እንዲሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)"
}
]

34
25/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእጆቻችሁ ስራ እናንተን እንድቀጣ አነሳስታችሁኛል",
"body": "በኤርምያስ 25፡6 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"የእጆቻችሁ ስራ\" ለሚለው ሀረግ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች በእጆቻቸው ለሰሯቸው ጣኦታት ማሳያ/ማመሳከሪያ ነው፡፡ \"በእጆቻችሁ በሰራችኋቸው ጣኦታት ምክንያት እናንተን እንድቀጣችሁ አነሳስታችሁኛል\" ወይም 2) \"እጆች\" ከሚለው ቃል ጋር እነዚያን ድርጊቶችን የሚወክል ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/በመሆን ይህ አንድ ሰው የፈጸመውን ድርጊት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው \"በምታደርጓቸው ነገሮች ያህዌን አታስቆጡት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ እንዲሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እናንተን እንድቀጣ",
"body": "\"በእናንተ ላይ ቅጣት እንዳደርስ\""
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "
},
{
"title": "እዩ",
"body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \"ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\""
},
{
"title": "እነርሱን በእዚህ ምድር ላይ አመጣለሁ",
"body": "\"በዚህ ምድር ላይ…ማምጣት\" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም፣ እነርሱ በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ያጠቃሉ ማለት ነው፡፡ \"ይህንን ምድር እንዲያጠቁ እነርሱን አመጣለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ ለጥፋት እነርሱን አለያቸዋለሁ",
"body": "\"ለጥፋት … መለየት\" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም አንድን ነገር ሙሉ ለሙሉ ማጥፋት ማለት ነው፡፡ \"እኔ እነርሱን ሙሉ ለሙሉ አጠፋቸዋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ማስፈራሪያ አደርጋቸዋለሁ",
"body": ""
}
]

View File

@ -297,6 +297,7 @@
"24-08",
"25-title",
"25-01",
"25-03"
"25-03",
"25-05"
]
}