Wed Mar 04 2020 20:01:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:01:39 +03:00
parent bfbd61bb9e
commit 40e72ba070
4 changed files with 51 additions and 21 deletions

View File

@ -1,26 +1,10 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እግዚአብሄር ያሰበውን…የምድርም",
"body": "ኤርምያስ ህዝቡን በዚህ ጥያቄ ገሰፀ፡፡ “እግዚአብሄር ያውቃል… የምድርም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እግዚአብሄር ያሰበው ፡ በልቡም ያኖረው",
"body": "እነዚህ ቃላት ትርጉማቸው አንድ አይነት ነው፡፡ ሁለቱም እግዚአብሄር ህዝቡ የውሸት አማልክትን ያመልኩ እንደነበር ማወቁን ያመለክታሉ፡፡ "
}
]

22
44/22.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ርኵሰት ይታገሥ ዘንድ አልቻለም",
"body": "ከእንግዲህ ወዲያ ሊታገስ አልቻለም"
},
{
"title": "ያደረጋችሁትን ርኵሰት",
"body": "“ርኩሰት” የሚለው “የማይወደው የሚጠላው ነገር” ነው፡፡ “እርሱ የሚጠላውን ነገር አድርጋችኋል እና”"
},
{
"title": "ስለዚህ ምድራችሁ ባድማ መደነቂያም መረገሚያም ሆናለች ዛሬም እንደ ሆነ የሚኖርባት የለም።",
"body": "“እግዚአብሄር ማንም በምድሪቷ ላይ እንዳይኖር አድርጓል፡፡ ባድማ እና አስፈሪ ቦታ አድርጎአታል ስሟም ለእርግማን ያረጉታል ይህ ዛሬም ቢሆን እንደዚሁ፡፡”"
},
{
"title": "ስላጠናችሁ",
"body": "“ለጣኦት አማልክት እጣን ያጨሳሉ”"
},
{
"title": "የእግዚአብሔርንም ቃል ስላልሰማችሁ",
"body": "ይህ የእግዚአብሄርን ትእዛዛትን ይናገራል፡፡ “ትእዛዙን አትታዘዙም፡፡”"
}
]

22
44/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ይሁዳ ሁሉ",
"body": "“ይሁዳ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የይሁዳ ህዝብ ሁሉ”"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "በእርግጥ እንፈጽማለን አላችሁ በእጃችሁም አደረጋችሁት",
"body": "እጃችሁም የሚለው ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ “የተናገራችሁትን ሁሉ በገባችሁት ቃል መሰረት አድርጋችሁአል፡፡”"
},
{
"title": "ስእለታችሁን አፅኑ",
"body": "ስእለታችሁን አሟሉ "
},
{
"title": "ስእለታችሁን አጽኑ ስእለታችሁንም ፈጽሙ።",
"body": "ይህ የሚገርም ፅሁፍ ነው፡፡ እግዚአብሄር ለጣኦቶቻቸው ስእለታቸውን እንዲፈፅሙ አይፈልግም ነገር ግን እግዚአብሄር እንደማይሰሙት ስለሚያውቅ እንዲያደርጉት ተናገራቸው፡፡ “እናንተ ማድረግ የምትፈልጉት ስእለታችሁን ማፅናት እና ስእለታችሁንም መፈፀም ከሆነ በሉ አድርጉ”\t"
}
]

View File

@ -522,6 +522,8 @@
"44-11",
"44-13",
"44-15",
"44-18"
"44-18",
"44-20",
"44-22"
]
}