Wed Feb 19 2020 11:30:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b4b1edc486
commit
38345f3215
20
15/01.txt
20
15/01.txt
|
@ -20,23 +20,15 @@
|
|||
"body": "ይህ የተነገረው ሞት ሰዎች ሊሄዱ እንደሚችሉበት ቦታ ተደርጎ ነው፡፡ \"መሞት ይገባቸዋል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ለሰይፍ የተመደቡት ወደ ሰይፍ መሄድ አለባቸው",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ሰይፍ\" የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ \"ለ ሰይፍ\" የተመደቡ ማለት እግዚአብሔር በጦርነት ውስጥ እንዲሞቱ የወሰነባቸው ማለት ነው፡፡ \"እኔ በጦርነት እንዲሞቱ የወሰንኩባቸው ለሞት ወደ ጦርነት መሄድ አለባቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ለረሃብ የተመደቡት ወደ ረሃብ መሄድ አለባቸው",
|
||||
"body": "ይህ ማለት ያህዌ እነዚህ በረሃብ እንዲሞቱ ወስኖባቸዋል፣ እናም እነዚህ ቃላት በረሃብ መሞትን \"ረሃብ\" ሰዎች የሚሄዱበት ስፍራ አድርጎ ይገልጻል፡፡ \"በረሃብ እንዲሞቱ የወሰንኩባቸው፣ ሄደው በረሃብ መሞት አለባቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ወደ ምርኮ መነዳት/መሄድ አለባቸው",
|
||||
"body": "\"ወደ ምርኮኝነት መሄድ አለባቸው/መማረክ አለባቸው\""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": "ያህዌ አንዳንዶቹን ወደ ሞት፣ አንዳንዶቹን በሰይፍ እንዲሞቱ፣ አንዳንዶቹ በረሃብ እንዲሞቱ፣ ደግሞም አንዳንዶቹ ምርኮኞች እንዲሆኑ ተናገራቸው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ ለአራት አይነት ወገን አደርጋቸዋለሁ",
|
||||
"body": "ይህ ማለት ያህዌ ህዝቡን እንዲያጠፉ አራት ወገኖችን በአንድነት ይልካል፡፡ \"እነርሱን ያጠፉ ዘንድ አራት ወገኖችን እልካለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
|
||||
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሰይፍ",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ሰይፍ\" የሚያመለክተው የጠላትን ወታደሮች ነው፡፡ \"የጠላት ወታደሮች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱን…አደራጋቸዋለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"እነርሱ\" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳ ሰዎችን እንጂ በቀደመው ሀረግ የተዘረዘሩትን አራቱን ወገኖች አይደለም"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ምናሴ በኢየሩሳሌም… ከፈጸመው የተነሳ ",
|
||||
"body": "ምናሴ በኢየሩሳሌም ብዙ ክፉ ነገሮችን ያደረገ በጣም ክፉ ንጉሥ ነበር፡፡ \"ምናሴ በኢየሩሳሌም… ከፈጸማቸው ክፉ ነገሮች የተነሳ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -195,6 +195,8 @@
|
|||
"14-17",
|
||||
"14-19",
|
||||
"14-21",
|
||||
"15-title"
|
||||
"15-title",
|
||||
"15-01",
|
||||
"15-03"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue